HALALE_MERDAJA_DILLA Telegram 987
የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla



tgoop.com/halale_merdaja_dilla/987
Create:
Last Update:

የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla

BY ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)









Share with your friend now:
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/987

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. SUCK Channel Telegram Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit.
from us


Telegram ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)
FROM American