Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/halale_merdaja_dilla/-987-988-989-990-991-992-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሀላል መረዳጃ ዲላ@halale_merdaja_dilla P.988
HALALE_MERDAJA_DILLA Telegram 988
የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla



tgoop.com/halale_merdaja_dilla/988
Create:
Last Update:

የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla

BY ሀላል መረዳጃ ዲላ









Share with your friend now:
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/988

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram ሀላል መረዳጃ ዲላ
FROM American