HALALE_MERDAJA_DILLA Telegram 989
የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla



tgoop.com/halale_merdaja_dilla/989
Create:
Last Update:

የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏

ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን  ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
     ስልክ፦ 09-12-33-00-91
               09-10-88-30-37
               09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla

BY ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)









Share with your friend now:
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/989

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” 3How to create a Telegram channel? 1What is Telegram Channels?
from us


Telegram ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)
FROM American