የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏
ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።
🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።
👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13
#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla
ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።
🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።
👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13
#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/989
Create:
Last Update:
Last Update:
የተሳሳተ መረጃን አንከተል🙏🙏
ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።
🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።
👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13
#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla
ከአረፋ በአል ከኡዱህያ እርድ ጋር ተያይዞ ለከተማችን በርካታው ማህበረሰብ እስከ 200 ከብት አርደን አዳርሰናል በእለቱም እርዱን ለማከናወን በመጡ እንግዶች የበአል ስጦታ በቄራ ግቢ ለተገኙ የተወሰኑ መሳኪኖች ከ3000–5000 ብር አበርክተዋል በድምሩ የመቶ ሺ ብር ሰደቃ አድርገው እዛው የጨረሱት ሲሆን የተሳሳተ መረጃን በመያዝ በተደጋጋሚ ሀላል በጎ አድራጎት ቢሮ ድረስ በመምጣት ከንዘብ እየሰጣቹ ነው ተብላል ስጡን በማለት ለብዙ ድካምና እንግልት መሳኪኑ ተጋልጣል።ለእያንዳንዱ ስራ ከኢማን ኢስላሚክ አሶሴሽን የራሳቸው ሰው መድበውበት ስራው በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። ምንም አይነት የገንዘብም ሆነ የቁስ እደላ የለም በአላህ ፍቃድ እንግዶቻችን በኛ አስተባባሪነት ተደስተው ተመልሰዋል።በሌላ ማህበረሰብ ሊጠቅምና ሊገነባ በሚችል ሰፊ ስራ እንገናኛለን ኢንሻ አላህ እስከዛ በዱአ እንበርታ አላህ ያቆየን ያቆያቹ።
🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።
👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13
#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla
BY ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)
Share with your friend now:
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/989