HEPPYMUSLIM29 Telegram 7201
አንዲት አባቷ የመስጂድ ኢማም የሆነች ልጅ ነበረች። ልጁ በቁንጅናዋ ተማርኮ ዚና እንዲሰሩ ይጠይቃታል፤ ቆንጆይቱም "እሺ ነገር ግን ሁለት መስፈርቶች አሉኝ እነርሱን ካሟላህ " ትለዋለች። መስፈርቷንም በዚህ መልኩ ትነግረዋለች።
1ኛ) ትንሽ ጊዜ ስጠኝ።
2ኛ) እንደምታቀው አባቴ የመስጅድ ኢማም ነው እና ስጠኝ እስካልኩህ ጊዜ ድረስ መስጂድ እየሄድክ በጀምዐህ ሶላትህን ስገድ" ትለዋለች።
:
ልጁም እሺ ብሎ ተስማማ።
ቃሉንና መስፈርቱን ለመጠበቅ ሲል መስጂድ መሄድን አዘወተረ።

በመጨረሻም የሰጣት ጊዜም አለቀ።
"ያንን የሰጠሁህን መስፈርት ተገበርከው ቃልህንስ በትክክል እያከበርክ ነው"? የሚል ጥያቄ አነሳችለት።
እርሱም "አው! እየተገበርኩ ነው ነገር ግን ቃል ያስገባሁሽን ነገር አሏህ ይቅር ይበለኝ። ሁሉም ነገር ተቀይሯል። መስጂድ በምመላለስበት ሰዓት ወደ አሏህ ተመልሻለሁ" አላት።

አርሷም "ማሻ አሏህ! እኔም እሺ ያልኩህ ዝሙት ለመስራት ሳይሆን "ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች" በሚለው በዚህ በአሏህ ቃል እርግጠኝነት ተሞልቼ ነው።

اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አሏህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አሏህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡
📒ሱረቱል ዐንከቡት (45)

@heppymuslim29



tgoop.com/heppymuslim29/7201
Create:
Last Update:

አንዲት አባቷ የመስጂድ ኢማም የሆነች ልጅ ነበረች። ልጁ በቁንጅናዋ ተማርኮ ዚና እንዲሰሩ ይጠይቃታል፤ ቆንጆይቱም "እሺ ነገር ግን ሁለት መስፈርቶች አሉኝ እነርሱን ካሟላህ " ትለዋለች። መስፈርቷንም በዚህ መልኩ ትነግረዋለች።
1ኛ) ትንሽ ጊዜ ስጠኝ።
2ኛ) እንደምታቀው አባቴ የመስጅድ ኢማም ነው እና ስጠኝ እስካልኩህ ጊዜ ድረስ መስጂድ እየሄድክ በጀምዐህ ሶላትህን ስገድ" ትለዋለች።
:
ልጁም እሺ ብሎ ተስማማ።
ቃሉንና መስፈርቱን ለመጠበቅ ሲል መስጂድ መሄድን አዘወተረ።

በመጨረሻም የሰጣት ጊዜም አለቀ።
"ያንን የሰጠሁህን መስፈርት ተገበርከው ቃልህንስ በትክክል እያከበርክ ነው"? የሚል ጥያቄ አነሳችለት።
እርሱም "አው! እየተገበርኩ ነው ነገር ግን ቃል ያስገባሁሽን ነገር አሏህ ይቅር ይበለኝ። ሁሉም ነገር ተቀይሯል። መስጂድ በምመላለስበት ሰዓት ወደ አሏህ ተመልሻለሁ" አላት።

አርሷም "ማሻ አሏህ! እኔም እሺ ያልኩህ ዝሙት ለመስራት ሳይሆን "ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች" በሚለው በዚህ በአሏህ ቃል እርግጠኝነት ተሞልቼ ነው።

اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አሏህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አሏህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡
📒ሱረቱል ዐንከቡት (45)

@heppymuslim29

BY HAppy Mûslimah


Share with your friend now:
tgoop.com/heppymuslim29/7201

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Read now Administrators
from us


Telegram HAppy Mûslimah
FROM American