HEPPYMUSLIM29 Telegram 7217
አንድ የ30 አመት ጎልማሳ ብዙ ከወላወለ በኋላ እድሜ ልኩን ሲመኘው የነበረን የምህንድስና ትምህርት ለመማር ለምዝገባ ወደ አንድ ኮሌጅ ሄደ፡፡ ቢሮ እንደገባ የተማሪዎች አማካሪ አገኘውና ሲያማክረው “በመማርና ባለመማር መካከል ብዙ ወላውያለው ” አለው፡፡

አማካሪው ምክንያቱን ሲጠይቀው፣ “አሁን 30 አመቴ ነው፡፡ ስመረቅ እኮ 35 ሊሆነኝ ነው” በማለት የመወላወሉን መነሻ ምክንያት ነገረው፡፡

አማካሪው የመለሰለት መልስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ትምህርት ገፋው፡፡ “የዛሬ አምስት አመት እኮ ብትማርም ሆነ ባትማር 35 አመት መሙላትህ አይቀርም፡፡ ሳትማር 35 አመት ከሚሞላህ፣ ተምረህ ቢሞላህ አይሻልም?”

እስቲ አንድ ጊዜ ጸጥ በሉና እድሜያቹ ስንት እንደሆነ አስቡት፡፡ ከዚያም በአሁኑ እድሜያቹ ላይ አምስት አመት ደምሩበት፡፡ ድምሩ ስንት መጣ?

ብትማሩም ባትማሩም እድሜያቹ መጨመሩ አይቀርም ሳትማሩ እድሜያቹ ከሚጨምር ተምራቹ እድሜያቹ ቢጨምር የተሻለ ነው ።

በሉ ተንቀሳቀሱ!!
@heppymuslim29



tgoop.com/heppymuslim29/7217
Create:
Last Update:

አንድ የ30 አመት ጎልማሳ ብዙ ከወላወለ በኋላ እድሜ ልኩን ሲመኘው የነበረን የምህንድስና ትምህርት ለመማር ለምዝገባ ወደ አንድ ኮሌጅ ሄደ፡፡ ቢሮ እንደገባ የተማሪዎች አማካሪ አገኘውና ሲያማክረው “በመማርና ባለመማር መካከል ብዙ ወላውያለው ” አለው፡፡

አማካሪው ምክንያቱን ሲጠይቀው፣ “አሁን 30 አመቴ ነው፡፡ ስመረቅ እኮ 35 ሊሆነኝ ነው” በማለት የመወላወሉን መነሻ ምክንያት ነገረው፡፡

አማካሪው የመለሰለት መልስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ትምህርት ገፋው፡፡ “የዛሬ አምስት አመት እኮ ብትማርም ሆነ ባትማር 35 አመት መሙላትህ አይቀርም፡፡ ሳትማር 35 አመት ከሚሞላህ፣ ተምረህ ቢሞላህ አይሻልም?”

እስቲ አንድ ጊዜ ጸጥ በሉና እድሜያቹ ስንት እንደሆነ አስቡት፡፡ ከዚያም በአሁኑ እድሜያቹ ላይ አምስት አመት ደምሩበት፡፡ ድምሩ ስንት መጣ?

ብትማሩም ባትማሩም እድሜያቹ መጨመሩ አይቀርም ሳትማሩ እድሜያቹ ከሚጨምር ተምራቹ እድሜያቹ ቢጨምር የተሻለ ነው ።

በሉ ተንቀሳቀሱ!!
@heppymuslim29

BY HAppy Mûslimah


Share with your friend now:
tgoop.com/heppymuslim29/7217

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” Concise Add up to 50 administrators Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months.
from us


Telegram HAppy Mûslimah
FROM American