Forwarded from Go Youth Ethiopia
‹‹ጣሊያን በጨረቃ ሲገሰግስ አድሮ
እሰፈሬ ድረስ መጥቶ ገጠመኝ። አምላከ ኃያላን ረድቶኝ ፈጀሁት። ደስ ብሎኛል ደስ ይበልህ!››
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ፣ ባሕር ተሻግሮ ድንበር አቋርጦ የመጣውን ወራሪውን የጣልያን ሠራዊት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. በዓድዋ ጦርነት ድል ማድረጋቸውን አስመልክቶ በወሩ መጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ለፈረንሣዊው ሙሴ ሞንዶን ከጻፉለት የምሥራች ደብዳቤ የተገኘ ኃይለ ቃል ነው።
ይህ ከሆነ እነሆ 129 አመታት ተቆጠረ እንኳን ለ129ኛዉ የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
እሰፈሬ ድረስ መጥቶ ገጠመኝ። አምላከ ኃያላን ረድቶኝ ፈጀሁት። ደስ ብሎኛል ደስ ይበልህ!››
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ፣ ባሕር ተሻግሮ ድንበር አቋርጦ የመጣውን ወራሪውን የጣልያን ሠራዊት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. በዓድዋ ጦርነት ድል ማድረጋቸውን አስመልክቶ በወሩ መጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ለፈረንሣዊው ሙሴ ሞንዶን ከጻፉለት የምሥራች ደብዳቤ የተገኘ ኃይለ ቃል ነው።
ይህ ከሆነ እነሆ 129 አመታት ተቆጠረ እንኳን ለ129ኛዉ የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gotta represent 🇪🇹❣️
Can I Call You Rose? (Cover)
SOLOMON
Can I call you Rose? (Can I call you Rose?)
'Cause you're sweet like a flower in bloom (can I call you Rose?)
Can I call you Rose? (Can I call you Rose?)
'Cause your fragrance takes over the room (can I call you Rose?)
'Cause you're sweet like a flower in bloom (can I call you Rose?)
Can I call you Rose? (Can I call you Rose?)
'Cause your fragrance takes over the room (can I call you Rose?)