HUSCCS Telegram 304
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ።

14/04/2017 ዓ.ም

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት  የበጎ አድራጎት ዘርፍ ''ሪህራሄን በተግባር '' በሚል መሪ ቃል (ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም) ለአዲስና ነባር አባላት በአፍሪካ አዳራሽ ልዩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አድርጓል ።

በዝግጅቱም ወቅት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለፁት የበጎ አድራጎት ሥራ ዩኒቨርስቲው በትኩረት የሚመለከተውና አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ሀሳቡ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው በሚያስፈልገው ሁሉ ዩኒቨርስቲው ከጎናቸው እንደሚቆም ቃል ገብተዋል

በሌላ በኩል የመላው ኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዚደንት እና የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጰጥሮስ እንደገለፀው በጎነት ለሁሉም ሰው የሚገባ እንዲሁም ከሁሉም ሰው የምጠበቅ መልካም ተግባር በመሆኑ በዩኒቨርስቲያችንም ይህንን በጎ ተግባር  እውን ለማድረግ  የተለያዩ ስራዎችን አብረን ልንሰራ ይገባናል ሲል ገልጿል።

የዘርፍ ተጠሪ ተማሪ አማኑኤል ድንሳ በበኩሉ ስለ ዘርፋ ገለጻ በማድረግ ሊሰሩ በታቀዱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ዙሪያ ገለጻ አድርጓል።

የዘሪፋ ምክትል ተጠሪ የሆኑት ተማረ መሰከረም ኩታ ከዚህ በፊት በዘሪፉ የተሰሩ ሥራዎችን ለአድሰ ተማሪዎች ገለፃ አድሪገዋል። ተማሪዎችም በዘሪፉ በተሰሩ ሥራዎች ደስተኛ እንደሆኑ ገልፀዋል።

በመጨረሻም የዘሪፉ ተጠሪዎች ራሳቸዉን ለተማሪዎች በማስተዋወቅ ዝግጅቱ አልቆዋል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘሪፋ

ሪህራሄን በተግባሪ
👍3



tgoop.com/husccs/304
Create:
Last Update:

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ።

14/04/2017 ዓ.ም

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት  የበጎ አድራጎት ዘርፍ ''ሪህራሄን በተግባር '' በሚል መሪ ቃል (ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም) ለአዲስና ነባር አባላት በአፍሪካ አዳራሽ ልዩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አድርጓል ።

በዝግጅቱም ወቅት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለፁት የበጎ አድራጎት ሥራ ዩኒቨርስቲው በትኩረት የሚመለከተውና አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ሀሳቡ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው በሚያስፈልገው ሁሉ ዩኒቨርስቲው ከጎናቸው እንደሚቆም ቃል ገብተዋል

በሌላ በኩል የመላው ኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዚደንት እና የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጰጥሮስ እንደገለፀው በጎነት ለሁሉም ሰው የሚገባ እንዲሁም ከሁሉም ሰው የምጠበቅ መልካም ተግባር በመሆኑ በዩኒቨርስቲያችንም ይህንን በጎ ተግባር  እውን ለማድረግ  የተለያዩ ስራዎችን አብረን ልንሰራ ይገባናል ሲል ገልጿል።

የዘርፍ ተጠሪ ተማሪ አማኑኤል ድንሳ በበኩሉ ስለ ዘርፋ ገለጻ በማድረግ ሊሰሩ በታቀዱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ዙሪያ ገለጻ አድርጓል።

የዘሪፋ ምክትል ተጠሪ የሆኑት ተማረ መሰከረም ኩታ ከዚህ በፊት በዘሪፉ የተሰሩ ሥራዎችን ለአድሰ ተማሪዎች ገለፃ አድሪገዋል። ተማሪዎችም በዘሪፉ በተሰሩ ሥራዎች ደስተኛ እንደሆኑ ገልፀዋል።

በመጨረሻም የዘሪፉ ተጠሪዎች ራሳቸዉን ለተማሪዎች በማስተዋወቅ ዝግጅቱ አልቆዋል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘሪፋ

ሪህራሄን በተግባሪ

BY HU Charity Sector










Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/304

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American