Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/husccs/-396-397-398-399-400-401-402-403-404-405-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
HU Charity Sector@husccs P.401
HUSCCS Telegram 401
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ የካፌ ሰራተኞችን በማሳረፍ በምሳ ሰዓት አገልግሎት ሰጠ።
ግንቦት 06/2017 ዓ.ም
በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በትናንትው ዕለት (ግንቦት 6 ቀን) በምሳ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሚገኝ የተማሪዎች መመገቢያ(ካፊተሪያ) ላይ መደበኛ ሰራተኞችን በማሳረፍ በጎነትን በተግባር  አሳይቷል።

በተለምዶ ጁነር ካፌ ተብሎ በሚጠራ ካፊቴሪያ ከ 25 በላይ ተማሪዎች በስራው የተሳተፉ ስሆን ሳህን ማጠብ፣እንጀራ መጨመር፣ወጥ መጨለፍ እንድሁም ለሎችም ዘርፈ ብዙ ስራዎች በሰዓቱ ተከናውኗል።

ተማሪዎችን በተማሪዎች በማስተናገድ ከሀሳብ ባለፈ በጎነትን በተግባር ለማሳየት የተሰራው የበጎ አድራጎት ሰራ ሰራተኞችን ከማሳረፍ ባለፈ ትልቅ ትርጉም እንዳለውም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድርጎት ዘርፍ Excutive ተማሪዎች ተናግሯል።

በስራውም ወቅት የካፍቴሪያ ሃላፊን ጨምሮ ለሎችም የተማሪዎች ህብረት አባላት በማስተባበርና ስራውን በማገዝ ተሳተፈዋል።
በበጎ አድራጎት ዘርፍ በተሰራው ስራ የተማሪዎች ህብረት ደስተኛ መሆኑን የገለፀ ስሆን ለወደፊትም እንደዚህ ያሉ መልካም ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበው በስራው የተሳተፉ ተማሪዎችን አመስግነዋል።


ሪህራሄን በተግባሪ

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
👍21



tgoop.com/husccs/401
Create:
Last Update:

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ የካፌ ሰራተኞችን በማሳረፍ በምሳ ሰዓት አገልግሎት ሰጠ።
ግንቦት 06/2017 ዓ.ም
በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በትናንትው ዕለት (ግንቦት 6 ቀን) በምሳ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሚገኝ የተማሪዎች መመገቢያ(ካፊተሪያ) ላይ መደበኛ ሰራተኞችን በማሳረፍ በጎነትን በተግባር  አሳይቷል።

በተለምዶ ጁነር ካፌ ተብሎ በሚጠራ ካፊቴሪያ ከ 25 በላይ ተማሪዎች በስራው የተሳተፉ ስሆን ሳህን ማጠብ፣እንጀራ መጨመር፣ወጥ መጨለፍ እንድሁም ለሎችም ዘርፈ ብዙ ስራዎች በሰዓቱ ተከናውኗል።

ተማሪዎችን በተማሪዎች በማስተናገድ ከሀሳብ ባለፈ በጎነትን በተግባር ለማሳየት የተሰራው የበጎ አድራጎት ሰራ ሰራተኞችን ከማሳረፍ ባለፈ ትልቅ ትርጉም እንዳለውም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድርጎት ዘርፍ Excutive ተማሪዎች ተናግሯል።

በስራውም ወቅት የካፍቴሪያ ሃላፊን ጨምሮ ለሎችም የተማሪዎች ህብረት አባላት በማስተባበርና ስራውን በማገዝ ተሳተፈዋል።
በበጎ አድራጎት ዘርፍ በተሰራው ስራ የተማሪዎች ህብረት ደስተኛ መሆኑን የገለፀ ስሆን ለወደፊትም እንደዚህ ያሉ መልካም ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበው በስራው የተሳተፉ ተማሪዎችን አመስግነዋል።


ሪህራሄን በተግባሪ

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ

BY HU Charity Sector













Share with your friend now:
tgoop.com/husccs/401

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.”
from us


Telegram HU Charity Sector
FROM American