Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/iCANJOB/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
iCANJOBS@iCANJOB P.167
ICANJOB Telegram 167
1604925317558570.pdf
395.1 KB
GIZ ''Graduate Anchoring Program (GAP)'' የሶስት ወር ስልጠና
ከትምህርት በኋላ ስራ በመፈለግ ላይ ያሉ የ''TVET'' ተመራቂዎችን በተዘጋጀው የ ''Graduate Anchoring Program (GAP)'' የሶስት ወር ስልጠና በማካተት ተመራቂዎቹ የተሻለ ልምድ፣ ክህሎትና እውቀት እንዲኖራቸው በማድረግ የመቀጠር አቅማቸውን ለማሳደግ ነው።በዚህም መሰረት ይህ ስልጠና የሚመለከታቸው '' TVET Diploma'' ከደረጃ 3 እና በላይ ያሉ የ ''Sanitary, Finishing and Building Electrical Installation'' ተመራቂዎችን ብቻ ነው፡፡
አመልካቹ እንደመመመሪያው መሰረት ማመልከቻውን በሠዐቱ መመለስ አለበት፡፡ ፕሮግራሙን የተመለከተ ማብራሪያ ባያያዝነው ፋይል ዉስጥ የምታገኙ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡
ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላችሁ ከታች ባለው የኢሜል አድራሻ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን:: "gizgap1@gmail.com"
የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ 05/03/2013 ይሆናል፡፡
ወደ ማመልከቻው ለመሄድ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://forms.gle/Y5ao94Vf75Xrm8M56



tgoop.com/iCANJOB/167
Create:
Last Update:

GIZ ''Graduate Anchoring Program (GAP)'' የሶስት ወር ስልጠና
ከትምህርት በኋላ ስራ በመፈለግ ላይ ያሉ የ''TVET'' ተመራቂዎችን በተዘጋጀው የ ''Graduate Anchoring Program (GAP)'' የሶስት ወር ስልጠና በማካተት ተመራቂዎቹ የተሻለ ልምድ፣ ክህሎትና እውቀት እንዲኖራቸው በማድረግ የመቀጠር አቅማቸውን ለማሳደግ ነው።በዚህም መሰረት ይህ ስልጠና የሚመለከታቸው '' TVET Diploma'' ከደረጃ 3 እና በላይ ያሉ የ ''Sanitary, Finishing and Building Electrical Installation'' ተመራቂዎችን ብቻ ነው፡፡
አመልካቹ እንደመመመሪያው መሰረት ማመልከቻውን በሠዐቱ መመለስ አለበት፡፡ ፕሮግራሙን የተመለከተ ማብራሪያ ባያያዝነው ፋይል ዉስጥ የምታገኙ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡
ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላችሁ ከታች ባለው የኢሜል አድራሻ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን:: "gizgap1@gmail.com"
የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ 05/03/2013 ይሆናል፡፡
ወደ ማመልከቻው ለመሄድ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://forms.gle/Y5ao94Vf75Xrm8M56

BY iCANJOBS


Share with your friend now:
tgoop.com/iCANJOB/167

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. The Standard Channel Telegram Channels requirements & features Write your hashtags in the language of your target audience.
from us


Telegram iCANJOBS
FROM American