KAWGMS_PORTAL Telegram 182
የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሶስት ሰሚስተሮችን ትምህርት ብቻ ይሸፍናል።
---------------------------------
የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ሶስት ሲሚስተሮችን ብቻ ያካተተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ሚኒስቴሩ ጌታሁን መኩሪያ ( ፒ ኤች ዲ) ተናገሩ፡፡

በዚህም መሰረት የ11ኛ ክፍል ሁለቱም ሲሚስተሮች እና የ12 ኛ ክፍል የመጀመሪያው ሲሚስቴር በፈተና አወጣጥ ሄደት ውስጥ የሚካተት ሲሆን በተመሳሳይ የ7ኛ ክፍል ሁለቱም ሲሚስተሮች እና የ8ኛ ክፍል የመጀመሪያው ሲሚስቴር ብቻ በ8ኛ ክፍል ፈተና ውስጥ የሚካተት ይሆናል።፡

ትምህርት ቤቶችም ያለፉትን ሶስት ሲሚስተሮች ዋና ዋና ነጥቦች ላይ የማካካሻ ትምህርት ለ45 ቀን እንደሚሰጡ ተነግሯል።

ክልላዊ እና ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችም ትምህርታቸውን በትኩረት እንዲከታተሉ እና አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

በዛሬው እለትም በአዲስ አበባ የሚገኙ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት ጀምረዋል፡፡

ያለፈው አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኦንላይን የሚሰጥ ይሆናል፡፡

የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና ተፈታኞችም ከጥቅምት 16 እስከ 30 2013ዓ.ም ምዝገባ እንደሚካሄድ መገለፁ የሚታወስ ነው፡፡



tgoop.com/kawgms_portal/182
Create:
Last Update:

የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሶስት ሰሚስተሮችን ትምህርት ብቻ ይሸፍናል።
---------------------------------
የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ሶስት ሲሚስተሮችን ብቻ ያካተተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ሚኒስቴሩ ጌታሁን መኩሪያ ( ፒ ኤች ዲ) ተናገሩ፡፡

በዚህም መሰረት የ11ኛ ክፍል ሁለቱም ሲሚስተሮች እና የ12 ኛ ክፍል የመጀመሪያው ሲሚስቴር በፈተና አወጣጥ ሄደት ውስጥ የሚካተት ሲሆን በተመሳሳይ የ7ኛ ክፍል ሁለቱም ሲሚስተሮች እና የ8ኛ ክፍል የመጀመሪያው ሲሚስቴር ብቻ በ8ኛ ክፍል ፈተና ውስጥ የሚካተት ይሆናል።፡

ትምህርት ቤቶችም ያለፉትን ሶስት ሲሚስተሮች ዋና ዋና ነጥቦች ላይ የማካካሻ ትምህርት ለ45 ቀን እንደሚሰጡ ተነግሯል።

ክልላዊ እና ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችም ትምህርታቸውን በትኩረት እንዲከታተሉ እና አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

በዛሬው እለትም በአዲስ አበባ የሚገኙ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት ጀምረዋል፡፡

ያለፈው አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኦንላይን የሚሰጥ ይሆናል፡፡

የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና ተፈታኞችም ከጥቅምት 16 እስከ 30 2013ዓ.ም ምዝገባ እንደሚካሄድ መገለፁ የሚታወስ ነው፡፡

BY KAWGMS


Share with your friend now:
tgoop.com/kawgms_portal/182

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram KAWGMS
FROM American