KAWGMS_PORTAL Telegram 183
ጥቅምት 30 ቀን እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ለክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን የክለሳ ትምህርት እንዲቀጥል መወሰኑንም አስተዳደሩ ገልጿል፡፡

አስተዳደሩ ተማሪዎችን ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ በማያጋልጥ ሁኔታ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማከናወን ላይ መሆኑ ይታወሳል፡፡

ከ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ውጭ በተቀሩት ክፍሎች ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ-19 የቀውስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂክ እቅድ ላይ የተቀመጡ ደረጃዎችን ሟሟላት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ አስፈላጊ ዝግጅቶች በተሟላ ደረጃ እስከሚጠናቀቁ ድረስ በከተማዋ ለመጀመር የታቀደው የገጽ ለገጽ ትምህርት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ቢሮው ማስታወቁን ከአዲስ አበባ ሴክሬታሪያት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡



tgoop.com/kawgms_portal/183
Create:
Last Update:

ጥቅምት 30 ቀን እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ለክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን የክለሳ ትምህርት እንዲቀጥል መወሰኑንም አስተዳደሩ ገልጿል፡፡

አስተዳደሩ ተማሪዎችን ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ በማያጋልጥ ሁኔታ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማከናወን ላይ መሆኑ ይታወሳል፡፡

ከ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ውጭ በተቀሩት ክፍሎች ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ-19 የቀውስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂክ እቅድ ላይ የተቀመጡ ደረጃዎችን ሟሟላት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ አስፈላጊ ዝግጅቶች በተሟላ ደረጃ እስከሚጠናቀቁ ድረስ በከተማዋ ለመጀመር የታቀደው የገጽ ለገጽ ትምህርት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ቢሮው ማስታወቁን ከአዲስ አበባ ሴክሬታሪያት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

BY KAWGMS


Share with your friend now:
tgoop.com/kawgms_portal/183

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Polls More>> Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram KAWGMS
FROM American