tgoop.com/kawgms_portal/186
Create:
Last Update:
Last Update:
ቀን 18 / 3 / 2013 ዓ.ም
ማስታወቂያ!
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25/3/2013 ዓ/ም የሚሰጥ በመሆኑ ተማሪዎች በተገለጹት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎቻችሁ በሰሃቱ በመገኘት ፈተናዉን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://www.tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
BY KAWGMS
Share with your friend now:
tgoop.com/kawgms_portal/186