MAHDERETENA Telegram 11128
pedophilic disorder (ከህፃናት ጋር በወሲብ የመሳብ ትልቅ የአዕምሮ በሽታ)

ይህ pedophilic disorder የተባለው ትልቅ የአዕምሮ እክል እጅግ ከባድ በሽታ ነው ሰዎች በዚህ በሽታ በሚጠቁ ጊዜ ከ13 እና ከዚያ በታች እድሜ ባላቸው ህፃናት ላይ የወሲብ ፍላጎት እንዲኖራቸው ያደርጋል ፤ እነዚህ ሰዎች ሴቶችን ብቻ ሳይሆን ወንዶችም ላይ ይህንን የመፈፀም ፍላጎት ያድርባቸዋል ከላይ እንደተገለፀው ይህ ነገር ከባድ የአዕምሮ በሽታ ነው።

ምንም እንኳን በጥናት መረጋገጥ ባይችልም ሰዎች በልጅነታቸው ይደርስባቸው የነበረ የፆታ ጥቃት ካለ በዚያ እያደረገ ሄዶ ትልቅ ሰው በሚሆኑ ወቅት በዚህ የአዕምሮ እክል የመጠቃት ሰፊ አድል እንዳላቸው ይታመናል።

ይህ በሽታ ይድናል?

በጭራሽ የሚድን በሽታ እንዳልሆነ ሳይንስ ያስረዳናል ከ 2001 እስከ 2003 ድረስ ህፃናት ላይ ፆታዊ ጥቃት ባደረሱ 1100 ሰዎች ላይ በተደረገ ጥናት 63% ሰዎች ደግመው ህፃናትን የማጥቃት ፍላጎት ያላቸው ናቸው


ባለሙያዎች ያ ሰው ወደ ጥቃት መልሶ እንዳይገባ ሊረዱት ቢችሉም እንዲድን ግን ሊያደርጉት በጭራሽ አይችሉም ብሎ ሳይንሱ በግልጽ አስቀምጧል።

ታራሚ ቤቶች?

በህግ ሰዎች አጠራር ታራሚ ቤት በተለምዶ እስር ቤት አንድ ሰው የሚገባው ካጠፋው ጥፋት ያገግማል ይታረማል የሚል እምነት ስላለ ነው ነገርግን በዚህ በሽታ የተጠቁ ሰዎች የማገገም ወይም የመዳን ምንም እድል እንደሌላቸው ግልጽ ሆኗል።

እንደ ሳውዲ ባሉ ሀገራትም ይህ ስለሚታወቅ ነው የመድፈር ወንጀል የሚፈፅሙ ሰዎች የሞት ፍርድ እንዲፈረድባቸው የሚደረገው

ስለዚህ እነዚህ ሰዎች በበሽታ ስቃይ ውስጥ ሆነው እነዚህን ጥቃቶች ይፈፅማሉ የመዳን አማራጭም የሌላቸው በመሆኑ ከሌላ ጥፋት ለማዳን እስከወዲያኛው ከዚህች ምድር መሸኘት ብቸኛው አማራጭ ይሆናል።

#ፍትህለሔቨን
#Justiceforheven

@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et



tgoop.com/mahderetena/11128
Create:
Last Update:

pedophilic disorder (ከህፃናት ጋር በወሲብ የመሳብ ትልቅ የአዕምሮ በሽታ)

ይህ pedophilic disorder የተባለው ትልቅ የአዕምሮ እክል እጅግ ከባድ በሽታ ነው ሰዎች በዚህ በሽታ በሚጠቁ ጊዜ ከ13 እና ከዚያ በታች እድሜ ባላቸው ህፃናት ላይ የወሲብ ፍላጎት እንዲኖራቸው ያደርጋል ፤ እነዚህ ሰዎች ሴቶችን ብቻ ሳይሆን ወንዶችም ላይ ይህንን የመፈፀም ፍላጎት ያድርባቸዋል ከላይ እንደተገለፀው ይህ ነገር ከባድ የአዕምሮ በሽታ ነው።

ምንም እንኳን በጥናት መረጋገጥ ባይችልም ሰዎች በልጅነታቸው ይደርስባቸው የነበረ የፆታ ጥቃት ካለ በዚያ እያደረገ ሄዶ ትልቅ ሰው በሚሆኑ ወቅት በዚህ የአዕምሮ እክል የመጠቃት ሰፊ አድል እንዳላቸው ይታመናል።

ይህ በሽታ ይድናል?

በጭራሽ የሚድን በሽታ እንዳልሆነ ሳይንስ ያስረዳናል ከ 2001 እስከ 2003 ድረስ ህፃናት ላይ ፆታዊ ጥቃት ባደረሱ 1100 ሰዎች ላይ በተደረገ ጥናት 63% ሰዎች ደግመው ህፃናትን የማጥቃት ፍላጎት ያላቸው ናቸው


ባለሙያዎች ያ ሰው ወደ ጥቃት መልሶ እንዳይገባ ሊረዱት ቢችሉም እንዲድን ግን ሊያደርጉት በጭራሽ አይችሉም ብሎ ሳይንሱ በግልጽ አስቀምጧል።

ታራሚ ቤቶች?

በህግ ሰዎች አጠራር ታራሚ ቤት በተለምዶ እስር ቤት አንድ ሰው የሚገባው ካጠፋው ጥፋት ያገግማል ይታረማል የሚል እምነት ስላለ ነው ነገርግን በዚህ በሽታ የተጠቁ ሰዎች የማገገም ወይም የመዳን ምንም እድል እንደሌላቸው ግልጽ ሆኗል።

እንደ ሳውዲ ባሉ ሀገራትም ይህ ስለሚታወቅ ነው የመድፈር ወንጀል የሚፈፅሙ ሰዎች የሞት ፍርድ እንዲፈረድባቸው የሚደረገው

ስለዚህ እነዚህ ሰዎች በበሽታ ስቃይ ውስጥ ሆነው እነዚህን ጥቃቶች ይፈፅማሉ የመዳን አማራጭም የሌላቸው በመሆኑ ከሌላ ጥፋት ለማዳን እስከወዲያኛው ከዚህች ምድር መሸኘት ብቸኛው አማራጭ ይሆናል።

#ፍትህለሔቨን
#Justiceforheven

@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et

BY ማህደረ ጤና☞mahdere tena




Share with your friend now:
tgoop.com/mahderetena/11128

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Each account can create up to 10 public channels Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Select “New Channel”
from us


Telegram ማህደረ ጤና☞mahdere tena
FROM American