MAHIBEREKIDUSAN Telegram 1502
መስከረም 29
የቅድስት አርሴማ እናት አትኖስያ ትባላለች ልጅ በማጣት ለረጅም ዘመን ታዝን ታለቅስ ነበር በኃላም እግዚያብሔር ልመናዋን ሰማት ይህችን ክብርት ቅድስት ልጅንም ሰጣት፤ቅድስት አርሴማ ጥር 6 ነው የተወለደችው፤15 ዓመት ሲሆናት ሊያጋቡአት አሰቡ እርሷ ግን ይህን አልወደደችም፤ በደናግል ገዳም ገብታ በተጋድሎ መኖር ጀመረች።
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ከዚህ በኃላ እንዲህ ሆነ ከሃዲው ንጉስ ዲዮቅልጥያኖስ ሊያገባት ወደደ ቅድስት አርሴማ ግን ከደናግሉ ጋር ሸሽታ ወደ አርማንያ ሄደች በዚያም በበርሃ ለጥቂት ቀናት ተቀመጠች በኃላ ላይ ድርጣድስ የሚባል አገር ገዢ በበርሃ እንደሚኖሩ ሰማ ወታደሮችንም ልኮ አስመጣቸው፤ የቅድስት አርሴማን መልክ በተመለከተ ጊዜ ፈዞ ደንዝዞ ቀረ የፊቷ ውበት እጹብ ድንቅ፤ ግርማዋ የሚያስደነግጥ ልብ የሚያርድ ነበርና፤ስለዚህም ሊያሰቃያት አልደፈረም በእንክብካቤ በሰገነት ላይ አኖራት፤ ሌሎቹን ግን ለጣአት እንዲሰግዱ ገረፋቸው፤ ቅድስት አርሴማ እኔንም አሰቃዩኝ እያለች አምርራ ታለቀስ ነበር። ድርጣድስ ብዙ ጊዜ ሊሸነግላት ሞከረ እርሷ ግን ትዘልፈው ጣኦታቱንም ትረግም ነበር፤ እርሷ ጸንታ ደናግሉን ታጸና ነበር ትመክራቸው ታረጋጋቸው ነበር፤ ድርጣድስ ሽንገላው እንደማያዋጠው በአወቀ ጊዜ ማሰቃየት ጀመረ፤ በመጨረሻም ከብዙ ስቃይ በኃላ መስከረም 29 ቀን አንገቷን ቆረጣት ከእረሷ ጋር 27 ሰማዕታት አብረው ተሰይፈዋል። በአገራችን በስሟ ሰሜን ወሎ ውስጥ ሲሪንቃ ቅድስት አርሴማ የሚያስገርም ገዳም አላት፤በዚህ ገዳም ሰባት ቀን ብቻ ሱባዬ የሚገባ የልቡን መሻት ትፈጽምለታለች፤በመዲናችን አዲስ አበባም የቅድስት አርሰሴማ ቤተክርስቲያኖች አሉ አንዱም አስኮ ቃሎ ተራራ ላይ የሚያስገርም ቤተክርስቲያን አላት ይህንን የቃሎ ተራራ ሲወጡ ዝቋላ አቦ ትዝ ይላል፤ መስከረም 29 በደማቁ ታቦተ ህጉ ወጥቶ ተከብሮ ይውላል። ከሰማዕቷ በረከት ያድለን። ይህም መስከረም 29 ቀን የሰማዕትነት አክሊል የተቀዳጀችበት ዕለት ነው ፡፡ ታህሳስ 6 ፍልሰተ አጽሟ ነው
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ..........
@mahiberekidusan



tgoop.com/mahiberekidusan/1502
Create:
Last Update:

መስከረም 29
የቅድስት አርሴማ እናት አትኖስያ ትባላለች ልጅ በማጣት ለረጅም ዘመን ታዝን ታለቅስ ነበር በኃላም እግዚያብሔር ልመናዋን ሰማት ይህችን ክብርት ቅድስት ልጅንም ሰጣት፤ቅድስት አርሴማ ጥር 6 ነው የተወለደችው፤15 ዓመት ሲሆናት ሊያጋቡአት አሰቡ እርሷ ግን ይህን አልወደደችም፤ በደናግል ገዳም ገብታ በተጋድሎ መኖር ጀመረች።
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ከዚህ በኃላ እንዲህ ሆነ ከሃዲው ንጉስ ዲዮቅልጥያኖስ ሊያገባት ወደደ ቅድስት አርሴማ ግን ከደናግሉ ጋር ሸሽታ ወደ አርማንያ ሄደች በዚያም በበርሃ ለጥቂት ቀናት ተቀመጠች በኃላ ላይ ድርጣድስ የሚባል አገር ገዢ በበርሃ እንደሚኖሩ ሰማ ወታደሮችንም ልኮ አስመጣቸው፤ የቅድስት አርሴማን መልክ በተመለከተ ጊዜ ፈዞ ደንዝዞ ቀረ የፊቷ ውበት እጹብ ድንቅ፤ ግርማዋ የሚያስደነግጥ ልብ የሚያርድ ነበርና፤ስለዚህም ሊያሰቃያት አልደፈረም በእንክብካቤ በሰገነት ላይ አኖራት፤ ሌሎቹን ግን ለጣአት እንዲሰግዱ ገረፋቸው፤ ቅድስት አርሴማ እኔንም አሰቃዩኝ እያለች አምርራ ታለቀስ ነበር። ድርጣድስ ብዙ ጊዜ ሊሸነግላት ሞከረ እርሷ ግን ትዘልፈው ጣኦታቱንም ትረግም ነበር፤ እርሷ ጸንታ ደናግሉን ታጸና ነበር ትመክራቸው ታረጋጋቸው ነበር፤ ድርጣድስ ሽንገላው እንደማያዋጠው በአወቀ ጊዜ ማሰቃየት ጀመረ፤ በመጨረሻም ከብዙ ስቃይ በኃላ መስከረም 29 ቀን አንገቷን ቆረጣት ከእረሷ ጋር 27 ሰማዕታት አብረው ተሰይፈዋል። በአገራችን በስሟ ሰሜን ወሎ ውስጥ ሲሪንቃ ቅድስት አርሴማ የሚያስገርም ገዳም አላት፤በዚህ ገዳም ሰባት ቀን ብቻ ሱባዬ የሚገባ የልቡን መሻት ትፈጽምለታለች፤በመዲናችን አዲስ አበባም የቅድስት አርሰሴማ ቤተክርስቲያኖች አሉ አንዱም አስኮ ቃሎ ተራራ ላይ የሚያስገርም ቤተክርስቲያን አላት ይህንን የቃሎ ተራራ ሲወጡ ዝቋላ አቦ ትዝ ይላል፤ መስከረም 29 በደማቁ ታቦተ ህጉ ወጥቶ ተከብሮ ይውላል። ከሰማዕቷ በረከት ያድለን። ይህም መስከረም 29 ቀን የሰማዕትነት አክሊል የተቀዳጀችበት ዕለት ነው ፡፡ ታህሳስ 6 ፍልሰተ አጽሟ ነው
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ..........
@mahiberekidusan

BY ማኅበረ ቅዱሳን (Mahibere Kidusan)


Share with your friend now:
tgoop.com/mahiberekidusan/1502

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Concise Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Step-by-step tutorial on desktop: Some Telegram Channels content management tips
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን (Mahibere Kidusan)
FROM American