MARKONALFIKRU Telegram 546
እስከ መቼ?
▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰

በዱሩ በዋሻው ጤዛ እየላሱ
ድንጋይ ተንተርሰው ጥሬ እየቀመሱ
መከራ መስቀሉን ከፊታቸው ስለው
ስለ አንቺ ተጥለው
እንደ መጻተኛ በሰው ዘንድ ተቆጥረው
ፂማቸው ተነጭተው ቁልቁሊት ተሰቅለው
በሰይፍ እና በእሳት እጅግ ተፈትነው
ቆዳቸው ተገፎ
ጥርሳቸው ረግፎ
ዝንቱ ውእቱ ፍሬ ሃይማኖት
ብለው መቀበሉን መልእክት
አርቀው በማየት ብራናውን ፍቀው
በደም የከተቡሽ ተዋህዶ አንቺን ነው
ቢያነፈንፉ ጉባኤ ካለባት
ታሪክሽን ቢያጠፉ ግራኝ እና ጉድት
ያደረሱት ጥፋት የታሪክ ጠባሳ
በልጆችሽ ልብ ውስጥ ቢልም አልረሳ
ማነው የጨከነ ቆርጦ የተነሳ
እንባሽን ሊያብስ ሀዘንሽን ሊያስረሳ
ብራናውን ዳምጠው
ቀለሙን በጥብጠው

ለኛ ያቆዩልን ተጨንቀው ተጠብበው
ይህን ሁሉ ድካም ትውልድ ካልገባው
በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱ
ምን ጥቅም ይሰጣል ... መባል ለትውልዱ
እምነትን ከምግባር ባንድ ካላስኬዱ
አንተ ግን
ቀና ቢሉ ላፍታ በደም የከተቧት
ሰለ እርሷ መስክረው ያለፉ ሰማዕታት
አደራ በሊታ እጅግ አሳፋሪ
ሆነህ ሲያገኙህ ወጭቱን ሰባሪ

ምን ትመልስ ይሆን ከፊታቸው ቆመህ
የአባትህን ርስት አደራውን በልተህ
ልጄ! ባክህ አስተውል
የወላድ መካን አትሁን ደጁም አይዘጋ
ፍጠን አሁኑኑ አትሮንሱንም ዘርጋ
አንተ የናቡቴ ልጅ ክፈልላት ዋጋ
ናቡቴን አስበው ያን የተገፋው ሰው
በኤልዛቤል ክፋት ደሙ የፈሰሰው
ለርስቱ ነበረ ሞትን የቀመሰው

በተፈለፈለው ዋሻ ስር
ስለሷ ያነቡ በፍቅር
ቅዱሳን ናቸው ምስክር
ሀጢያት አይብቀል በቤቷ
እንዳይበላሽ ውበቷ





@markonalfikru
@markonalfikru
@markonalfikru



tgoop.com/markonalfikru/546
Create:
Last Update:

እስከ መቼ?
▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰

በዱሩ በዋሻው ጤዛ እየላሱ
ድንጋይ ተንተርሰው ጥሬ እየቀመሱ
መከራ መስቀሉን ከፊታቸው ስለው
ስለ አንቺ ተጥለው
እንደ መጻተኛ በሰው ዘንድ ተቆጥረው
ፂማቸው ተነጭተው ቁልቁሊት ተሰቅለው
በሰይፍ እና በእሳት እጅግ ተፈትነው
ቆዳቸው ተገፎ
ጥርሳቸው ረግፎ
ዝንቱ ውእቱ ፍሬ ሃይማኖት
ብለው መቀበሉን መልእክት
አርቀው በማየት ብራናውን ፍቀው
በደም የከተቡሽ ተዋህዶ አንቺን ነው
ቢያነፈንፉ ጉባኤ ካለባት
ታሪክሽን ቢያጠፉ ግራኝ እና ጉድት
ያደረሱት ጥፋት የታሪክ ጠባሳ
በልጆችሽ ልብ ውስጥ ቢልም አልረሳ
ማነው የጨከነ ቆርጦ የተነሳ
እንባሽን ሊያብስ ሀዘንሽን ሊያስረሳ
ብራናውን ዳምጠው
ቀለሙን በጥብጠው

ለኛ ያቆዩልን ተጨንቀው ተጠብበው
ይህን ሁሉ ድካም ትውልድ ካልገባው
በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱ
ምን ጥቅም ይሰጣል ... መባል ለትውልዱ
እምነትን ከምግባር ባንድ ካላስኬዱ
አንተ ግን
ቀና ቢሉ ላፍታ በደም የከተቧት
ሰለ እርሷ መስክረው ያለፉ ሰማዕታት
አደራ በሊታ እጅግ አሳፋሪ
ሆነህ ሲያገኙህ ወጭቱን ሰባሪ

ምን ትመልስ ይሆን ከፊታቸው ቆመህ
የአባትህን ርስት አደራውን በልተህ
ልጄ! ባክህ አስተውል
የወላድ መካን አትሁን ደጁም አይዘጋ
ፍጠን አሁኑኑ አትሮንሱንም ዘርጋ
አንተ የናቡቴ ልጅ ክፈልላት ዋጋ
ናቡቴን አስበው ያን የተገፋው ሰው
በኤልዛቤል ክፋት ደሙ የፈሰሰው
ለርስቱ ነበረ ሞትን የቀመሰው

በተፈለፈለው ዋሻ ስር
ስለሷ ያነቡ በፍቅር
ቅዱሳን ናቸው ምስክር
ሀጢያት አይብቀል በቤቷ
እንዳይበላሽ ውበቷ





@markonalfikru
@markonalfikru
@markonalfikru

BY 📜መንፈሳዊ ግጥሞች📜MENFESAWI GITMOCH


Share with your friend now:
tgoop.com/markonalfikru/546

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram 📜መንፈሳዊ ግጥሞች📜MENFESAWI GITMOCH
FROM American