MARKONALFIKRU Telegram 773
አንቺዬ
በጣቶችሽ እርሳስ የተሳሉ ሁሉ፤
ያመሰግኑሻል ብጽዒት እያሉ፤
እኮ .......ሁሉም በየግሉ፣
ሠዓሊያን በሥዕሉ ፣
ዜመኛው በዜማ፣
የቅኝቱን ጉልበት......
ከነፍሱ ሲያስማማ፣
ገጣሚያን በግጥሙ፣
ገድልሽን ሲነድፉ ብዕር እያደሙ፣
ቅናት ይሉት ስሜት ተጋባብኝ እና፣
ለቅኔ ለመዝሙር ቆምኩኝ ለምስጋና፤
እንኳን ለእናትዬ እንኳን ለማር--- ያሜ፣
መራራ አንደበቴን
ለቀየረችልኝ በጣፈጠ ቃና፥
እንኳንስ በብዕሬ፥
በእስትንፋሴ ዜማ፥
ሲያንስባት ነው እንጂ
ቆዳዬ ተገፎ ቢከትብ በደሜ፤
አስታውሰዋለሁ!.....
ነፍሴ ተጨንቃ መድረሻ ጠፍቷት፣
ስጋዬ ገልፍቶ ፥
....ድድር ኃጢያቴ ነፍሴን ሲያስጉዛት፣
እናቴ ድንግል ባልኩበት ማግስት፣
ከዕድፌ ነፃሁ፥
ዳግም ሰው ኾንኩኝ ፥
ስጋ ለበስኹ አግቸ ምህረት፣
ሳመሰግናት!.....
በመውደድ ዜማ ስቀኝ ከፊቷ ባትረካ ነፍሴ፣
እንደ ቅዱስ..... ኤፍሬም .....በጣመ ውዳሴ፣
እንደ ቅዱስ ያሬድ ዜማዬ ባይጥምም፣
ማርያምን! ....,ማርያምን......
ስለ እናትነትሽ ዝም ብዬ አላልፍም።

ማርያምን!......
ስምሽ ጣፋጭ ነው ከወይን የላቀ፣
አንቺን የተጠጋ፣አንቺን የያዘ ሰው
እንደምን ፀደቀ?!
አሁን እናትዬን ስሟን ስነሳሳው
ጠላት ይቃጠላል፣
ምድር አስጨንቃው
ሠማይ ልጥቀስ ይላል፣
እንኳን ማረር መክሰል
ቡን ቢል አልተውም
አንቺን ከማመስገን!...፣
መች ፍርኃት አውቅና
ሺህ ወጥመድ ቢጠመድ ፣
በአንቺ ታምኛለኹ አልቀርም ከመንገድ ፤

"ማርያም" ይላል ትውልድ ሁሉ፤
"አዛኝ" ይላል ተገፍቶ እንደ መውደቅ ብለው ቀና ያሉ፣
"አማላጅ" ይላል ከአምላኩ የታረቀ፣
ስራሽ ድንቅ ሆኖ በትውልዱ አንደበት ስምሽ [እ]ረቀቀ፤
እኔም ተነሳኹ፣
በድልብ ኃጢያት:-
የደነደነ ሽንፈት የጣለው ልቤን [እ]ረታኹ፣
ይኼው ተነሳኹ!.......
ለድንግልናሽ:-
ለንጽህናሽ፣
ለቅድስናሽ:-
ለፈጣን ምልጃሽ :-
ቅኝቴን ልቀኝ ላዜም ለፍቅርሽ፣
ከደጅሽ መጣኹ፤
ካንቺ እርቄ!....
አልቦ ህይወቴ እያስጨነቀኝ፣
እልፍኘ ኦና ኖኅ እየራቀኝ፣
የእምባዬ ግለት ፊቴን ሲፈጀኝ፣
የነፍሴ አምላክ" እነኋት " ብሎ እናቱን ሰጠኝ፤

¶   ሚስጥረ     Yenatua Lij



tgoop.com/markonalfikru/773
Create:
Last Update:

አንቺዬ
በጣቶችሽ እርሳስ የተሳሉ ሁሉ፤
ያመሰግኑሻል ብጽዒት እያሉ፤
እኮ .......ሁሉም በየግሉ፣
ሠዓሊያን በሥዕሉ ፣
ዜመኛው በዜማ፣
የቅኝቱን ጉልበት......
ከነፍሱ ሲያስማማ፣
ገጣሚያን በግጥሙ፣
ገድልሽን ሲነድፉ ብዕር እያደሙ፣
ቅናት ይሉት ስሜት ተጋባብኝ እና፣
ለቅኔ ለመዝሙር ቆምኩኝ ለምስጋና፤
እንኳን ለእናትዬ እንኳን ለማር--- ያሜ፣
መራራ አንደበቴን
ለቀየረችልኝ በጣፈጠ ቃና፥
እንኳንስ በብዕሬ፥
በእስትንፋሴ ዜማ፥
ሲያንስባት ነው እንጂ
ቆዳዬ ተገፎ ቢከትብ በደሜ፤
አስታውሰዋለሁ!.....
ነፍሴ ተጨንቃ መድረሻ ጠፍቷት፣
ስጋዬ ገልፍቶ ፥
....ድድር ኃጢያቴ ነፍሴን ሲያስጉዛት፣
እናቴ ድንግል ባልኩበት ማግስት፣
ከዕድፌ ነፃሁ፥
ዳግም ሰው ኾንኩኝ ፥
ስጋ ለበስኹ አግቸ ምህረት፣
ሳመሰግናት!.....
በመውደድ ዜማ ስቀኝ ከፊቷ ባትረካ ነፍሴ፣
እንደ ቅዱስ..... ኤፍሬም .....በጣመ ውዳሴ፣
እንደ ቅዱስ ያሬድ ዜማዬ ባይጥምም፣
ማርያምን! ....,ማርያምን......
ስለ እናትነትሽ ዝም ብዬ አላልፍም።

ማርያምን!......
ስምሽ ጣፋጭ ነው ከወይን የላቀ፣
አንቺን የተጠጋ፣አንቺን የያዘ ሰው
እንደምን ፀደቀ?!
አሁን እናትዬን ስሟን ስነሳሳው
ጠላት ይቃጠላል፣
ምድር አስጨንቃው
ሠማይ ልጥቀስ ይላል፣
እንኳን ማረር መክሰል
ቡን ቢል አልተውም
አንቺን ከማመስገን!...፣
መች ፍርኃት አውቅና
ሺህ ወጥመድ ቢጠመድ ፣
በአንቺ ታምኛለኹ አልቀርም ከመንገድ ፤

"ማርያም" ይላል ትውልድ ሁሉ፤
"አዛኝ" ይላል ተገፍቶ እንደ መውደቅ ብለው ቀና ያሉ፣
"አማላጅ" ይላል ከአምላኩ የታረቀ፣
ስራሽ ድንቅ ሆኖ በትውልዱ አንደበት ስምሽ [እ]ረቀቀ፤
እኔም ተነሳኹ፣
በድልብ ኃጢያት:-
የደነደነ ሽንፈት የጣለው ልቤን [እ]ረታኹ፣
ይኼው ተነሳኹ!.......
ለድንግልናሽ:-
ለንጽህናሽ፣
ለቅድስናሽ:-
ለፈጣን ምልጃሽ :-
ቅኝቴን ልቀኝ ላዜም ለፍቅርሽ፣
ከደጅሽ መጣኹ፤
ካንቺ እርቄ!....
አልቦ ህይወቴ እያስጨነቀኝ፣
እልፍኘ ኦና ኖኅ እየራቀኝ፣
የእምባዬ ግለት ፊቴን ሲፈጀኝ፣
የነፍሴ አምላክ" እነኋት " ብሎ እናቱን ሰጠኝ፤

¶   ሚስጥረ     Yenatua Lij

BY 📜መንፈሳዊ ግጥሞች📜MENFESAWI GITMOCH


Share with your friend now:
tgoop.com/markonalfikru/773

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram 📜መንፈሳዊ ግጥሞች📜MENFESAWI GITMOCH
FROM American