tgoop.com/meazahaymanot/11072
Create:
Last Update:
Last Update:
"እኔ ደግሞ ለቤቴ የምሠራው መቼ ነው" ኦሪት ዘፍጥረት 30÷30
አቡ ገርቢ ደብረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳን እጥረት ቅዳሴ እና ኪዳን እየተስተጓጐለ ይገኛል ቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆቼ እርዱኝ ትላለች።
የሚያስፈልጉ ንዋያተ ቅዱሳን ዋጋቸው
1 ኪሎ እጣን 1300 ብር
2ኪሎ ዘቢብ 900 ብር
1ሙሉጧፍ 1000ብር
1ፓኮ ሻማ 80 ብር
እነዚህን በመርዳት ስማችንን በሰማይ በሕይወት መዝገብ እናስመዝግብ
አንድ ጧፍ ለእኛ 5 ብር ነው ለገጠር ቤተክርስቲያን ግን የአንድ ቀን ቅዳሴ ማስቀደሻ ነው ። እናስብበት በውስጥ ማናገር የምትፈልጉ ማናገር ትችላላችሁ
ቤተክርስቲያኑ አንድ ቀን ለመቀደስ 3000 ብር ያወጣል እኛስ
ሳናስብበት ስንት ገንዘብ እናወጣለን ለመብል ለመጠጥ ለሌሎች ነገር
ቅን ልብ ይኑረን
ማስቀደስ የምትፈልጉ አውሩን
BY መዓዛ ሃይማኖት በጎ አድራጎትና ጉዞ ማህበር
Share with your friend now:
tgoop.com/meazahaymanot/11072