MEMHROCHACHN Telegram 1843
"አዳም ወደ ነበረበት ምግብን ያልተመረኮዘ ኑሮ ምን እንደሚመስል ለማየት የምትፈልግ ከሆነ ብቸኛው መንገድ ጾም ነው፡፡ አብዝቶ የሚጾም ሰው ከምግብ ምርኮኛነት ወጥቶ የጥንተ ተፈጥሮ ማንነቱን ለማግኘት የሚታገል ሰው ሲሆን በዚህም ብዙዎች ተጠቅመው በሕይወት ሳሉ የገነትን ኑሮ ምንነት ተረድተዋል፡፡ እንደነ አባ እንጦንስ ያሉትን ጾመኞች ሰይጣን 'ከመጀመሪያው ሰው አዳም ወዲህ አንዲህ ያለ ሰው አልገጠመኝም' ብሎ የተደነቀባቸው ለዚህ ነው፡፡ ጾም አያስፈልግም እያለ የሚከራከር ሰው ደግሞ 'እርግማኔን አትንኩብኝ ምግብን አንደተደገፍኩ ልኑር' የሚል ይመስላል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ 'ሆዳቸው አምላካቸው' ከተባሉት ወገን ነው፡፡ ፊልጵ. ፫፥፲፱"

"የብርሃን እናት" በዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ

እኛስ እየጾምን ነው ወይስ 'የቄሶች ጾም ነው' ብለን ትተነዋል⁉️

@memhrochachn



tgoop.com/memhrochachn/1843
Create:
Last Update:

"አዳም ወደ ነበረበት ምግብን ያልተመረኮዘ ኑሮ ምን እንደሚመስል ለማየት የምትፈልግ ከሆነ ብቸኛው መንገድ ጾም ነው፡፡ አብዝቶ የሚጾም ሰው ከምግብ ምርኮኛነት ወጥቶ የጥንተ ተፈጥሮ ማንነቱን ለማግኘት የሚታገል ሰው ሲሆን በዚህም ብዙዎች ተጠቅመው በሕይወት ሳሉ የገነትን ኑሮ ምንነት ተረድተዋል፡፡ እንደነ አባ እንጦንስ ያሉትን ጾመኞች ሰይጣን 'ከመጀመሪያው ሰው አዳም ወዲህ አንዲህ ያለ ሰው አልገጠመኝም' ብሎ የተደነቀባቸው ለዚህ ነው፡፡ ጾም አያስፈልግም እያለ የሚከራከር ሰው ደግሞ 'እርግማኔን አትንኩብኝ ምግብን አንደተደገፍኩ ልኑር' የሚል ይመስላል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ 'ሆዳቸው አምላካቸው' ከተባሉት ወገን ነው፡፡ ፊልጵ. ፫፥፲፱"

"የብርሃን እናት" በዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ

እኛስ እየጾምን ነው ወይስ 'የቄሶች ጾም ነው' ብለን ትተነዋል⁉️

@memhrochachn

BY የዕንቁ መምህሮቻችን ትምህርቶች🔥


Share with your friend now:
tgoop.com/memhrochachn/1843

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. ‘Ban’ on Telegram Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Content is editable within two days of publishing Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content.
from us


Telegram የዕንቁ መምህሮቻችን ትምህርቶች🔥
FROM American