MINDMORNING Telegram 1928
መዝጊያና መክፈቻ

አዲስ ዓመት ሲመጣ ትዝ የሚለኝ ነገር ስንቅና ትጥቅ ነው ። ሆኖም ሰንቅም ትጥቅም ምግብ አይደሉም። ማንነትና ዝግጁነት እንጂ። ማንነት መፈተሽ አለበት። ስንቅም ይቋጠርለታልና። መሸከም የሚችለውን ለማለት ነው። የማይችሉትን መሸከምም ሆነ የማይበቃን መታጠቅ የትም አያደርስም። እንኳን አንድ ዓመት ።
🖐 በእርግጥ ልምድ ያላቸው ለአመታት የሚሆን ይሰንቃሉ ።ይታጠቃሉም። ለዚህ ደግሞ ራሳችንን እንድንፈትሽ አዲስ አመት ሁሌ ይመጣል ፡ አይቀርም። አንድ ደንበኛዬ ራስን መፍጠር እንጂ ራስን ወደኋላ መፈተሽ ምን ያደርጋል ያለኝን አልረሳውም። ማንነትን ማወቅ ለስንቅም ፣ለትጥቅም አያስፈልግም እንደማለት።

🖐አንድ ፎቅ ላይ ሌላ ተጨማሪ ወለል ለመጨመር መሸከም የሚችለውን ሳናውቅ ይቻላልን ስለው አሁንም ክርክሩን ቀጠለ። መቸስ ክርክር ይቻላል ህይወት እሆንልንም እንጂ። ይህ የአዲስ አመት የመባቻ ጊዜ ማረፊያችን ነው። በር መዝጊያችን። ብዙ ድርጅቶች ቆጠራ ላይ ነን እንደሚሉት። ከዛም በር እንከፍታለን። አቅማችንን መዝነን። በር መክፈትና መዝጋት ለሚያውቅ አራት ዋና ዋና መርሆች ይኖሩታል ። እንደ ስንቅም ይገለገልባቸዋል።

👍የለውጥ አስተሳሰብ ወይንም የማደግ መርህ የህይወቱ መንገድ ይሰጠዋል።

👍ወድቆ መነሳት የስንቁን መጠን ይወስንለታል ። ትጥቁንም ከፍ ያደርግለታል።
👍ሌሌችን ተጽዕኖ ውስጥ መጣል ብቻ ሳይሆን ማበርከትም ይሆንለታል።

👍ከዛም የሁሌ ተማሪ ስለሚሆን ሙሉነትን ይጎናጸፋል። በር እንዝጋ!! በር እንከፈት !!

ስንቅ የሌለው ህዝብ መድረሻው አይታወቅም!!!
አዲሱ ዓመት የፍሬ ይሁንላችሁ !!!!!ይሁንልን!!!!!


ቪሌጅ ኢትዮጵያ -የወላጅነት አካዳሚ
Village Ethiopia-Parenting Academy
@ Mind Morning



tgoop.com/mindmorning/1928
Create:
Last Update:

መዝጊያና መክፈቻ

አዲስ ዓመት ሲመጣ ትዝ የሚለኝ ነገር ስንቅና ትጥቅ ነው ። ሆኖም ሰንቅም ትጥቅም ምግብ አይደሉም። ማንነትና ዝግጁነት እንጂ። ማንነት መፈተሽ አለበት። ስንቅም ይቋጠርለታልና። መሸከም የሚችለውን ለማለት ነው። የማይችሉትን መሸከምም ሆነ የማይበቃን መታጠቅ የትም አያደርስም። እንኳን አንድ ዓመት ።
🖐 በእርግጥ ልምድ ያላቸው ለአመታት የሚሆን ይሰንቃሉ ።ይታጠቃሉም። ለዚህ ደግሞ ራሳችንን እንድንፈትሽ አዲስ አመት ሁሌ ይመጣል ፡ አይቀርም። አንድ ደንበኛዬ ራስን መፍጠር እንጂ ራስን ወደኋላ መፈተሽ ምን ያደርጋል ያለኝን አልረሳውም። ማንነትን ማወቅ ለስንቅም ፣ለትጥቅም አያስፈልግም እንደማለት።

🖐አንድ ፎቅ ላይ ሌላ ተጨማሪ ወለል ለመጨመር መሸከም የሚችለውን ሳናውቅ ይቻላልን ስለው አሁንም ክርክሩን ቀጠለ። መቸስ ክርክር ይቻላል ህይወት እሆንልንም እንጂ። ይህ የአዲስ አመት የመባቻ ጊዜ ማረፊያችን ነው። በር መዝጊያችን። ብዙ ድርጅቶች ቆጠራ ላይ ነን እንደሚሉት። ከዛም በር እንከፍታለን። አቅማችንን መዝነን። በር መክፈትና መዝጋት ለሚያውቅ አራት ዋና ዋና መርሆች ይኖሩታል ። እንደ ስንቅም ይገለገልባቸዋል።

👍የለውጥ አስተሳሰብ ወይንም የማደግ መርህ የህይወቱ መንገድ ይሰጠዋል።

👍ወድቆ መነሳት የስንቁን መጠን ይወስንለታል ። ትጥቁንም ከፍ ያደርግለታል።
👍ሌሌችን ተጽዕኖ ውስጥ መጣል ብቻ ሳይሆን ማበርከትም ይሆንለታል።

👍ከዛም የሁሌ ተማሪ ስለሚሆን ሙሉነትን ይጎናጸፋል። በር እንዝጋ!! በር እንከፈት !!

ስንቅ የሌለው ህዝብ መድረሻው አይታወቅም!!!
አዲሱ ዓመት የፍሬ ይሁንላችሁ !!!!!ይሁንልን!!!!!


ቪሌጅ ኢትዮጵያ -የወላጅነት አካዳሚ
Village Ethiopia-Parenting Academy
@ Mind Morning

BY Mind Morning/ ማይንድ ሞርኒንግ




Share with your friend now:
tgoop.com/mindmorning/1928

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. 3How to create a Telegram channel? Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October.
from us


Telegram Mind Morning/ ማይንድ ሞርኒንግ
FROM American