Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/muslimprincess2024/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አማኟ ንግስት@muslimprincess2024 P.167
MUSLIMPRINCESS2024 Telegram 167
የኔ ዉድ ኢስላም የሰጠሽን ቦታ ታውቂዋለሽ?
መልስሽ አዎ ወይም አይ ሊሆን ይችላል
ዛሬ እኔ የሰማሁትን ልነግርሽ ነውና በትኩረት አዳምጪኝ
→በኢስላም በስምሽ አንድ ሱራ ተጠርቷል
→አንቺ ነሽ የመጀመሪያዋ ሸሂድ!
→ነብዩም ሰ.አ.ወ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ አደራ በመልካም ያዙአቸው ያሉት አንቺን ነው
→የማህበረሰቡ ግማሽ ነሽ ይላሉ ነገር ግን ፈፅሞ ያላንቺ አይሞሉም!!
ውዴ ምን አተለቀው ደረጃሽ?
አንቺ እናት ነሽ!!
አንቺ ሚስት ነሽ!!
አንቺ እህት ነሽ!!
ባጠቃላይ ሙሉ ማህበረሰብ ነሽ!!
→አንቺ በህፃንነትሽ የወላጆችሽ ጀነት ነሽ
→ትዳር ስትይዢ የባልሽ ግማሽ ኢማን ነሽ
→እናት ስትሆኚ ጀነት በእግርሽ ስር ናት
ሴትን አታከብሩም የተከበራቹ ብትሆኑ እንጂ
ሴትን አታዋርዱም የተዋረዳቹ ብትሆኑ እንጂ
ረሱል ሰ.አ.ወ
እና ውዴ እድለኛ አይደለውም ብለሽ ታስቢያለሽን? አልሀምዱሊላህ በይስኪ እህቴ ይሄን ሁሉ ኒዕማ ለሰጠሽ ጌታ!!!!

https://www.tgoop.com/muslimprincess2024



tgoop.com/muslimprincess2024/167
Create:
Last Update:

የኔ ዉድ ኢስላም የሰጠሽን ቦታ ታውቂዋለሽ?
መልስሽ አዎ ወይም አይ ሊሆን ይችላል
ዛሬ እኔ የሰማሁትን ልነግርሽ ነውና በትኩረት አዳምጪኝ
→በኢስላም በስምሽ አንድ ሱራ ተጠርቷል
→አንቺ ነሽ የመጀመሪያዋ ሸሂድ!
→ነብዩም ሰ.አ.ወ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ አደራ በመልካም ያዙአቸው ያሉት አንቺን ነው
→የማህበረሰቡ ግማሽ ነሽ ይላሉ ነገር ግን ፈፅሞ ያላንቺ አይሞሉም!!
ውዴ ምን አተለቀው ደረጃሽ?
አንቺ እናት ነሽ!!
አንቺ ሚስት ነሽ!!
አንቺ እህት ነሽ!!
ባጠቃላይ ሙሉ ማህበረሰብ ነሽ!!
→አንቺ በህፃንነትሽ የወላጆችሽ ጀነት ነሽ
→ትዳር ስትይዢ የባልሽ ግማሽ ኢማን ነሽ
→እናት ስትሆኚ ጀነት በእግርሽ ስር ናት
ሴትን አታከብሩም የተከበራቹ ብትሆኑ እንጂ
ሴትን አታዋርዱም የተዋረዳቹ ብትሆኑ እንጂ
ረሱል ሰ.አ.ወ
እና ውዴ እድለኛ አይደለውም ብለሽ ታስቢያለሽን? አልሀምዱሊላህ በይስኪ እህቴ ይሄን ሁሉ ኒዕማ ለሰጠሽ ጌታ!!!!

https://www.tgoop.com/muslimprincess2024

BY አማኟ ንግስት




Share with your friend now:
tgoop.com/muslimprincess2024/167

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. ZDNET RECOMMENDS The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.”
from us


Telegram አማኟ ንግስት
FROM American