NAHUSEMAN25 Telegram 633
💀 የሰይጣን ለቅሶ 💀
አንድ ለመመንኮስ የፈለገ ወጣኒ ወደ አበመኔቱ ይሄድና እንዲያመነኩሰው ይጠይቀዋል አበመኔቱም እንዳመነኩስህ ከፈለክ ሂድና በእስክንድርያ አደባባዮች እኔ ዘማዊ ነኝ እያልክ ለመንገደኛው ሁሉ ንገር ይለዋል ይህም ወጣት እንደታዘዘው ሲያደርግ ውሎ በነጋታው ጠዋት ቤተክርስቲያን ሲገባ በዚያ የተሰበሰቡት ሁሉ "አንተ ዘማዊ እያሉ አፌዙበት
አበመኔቱም "አዎ አንተ ሀጢያተኛ ነህ" ብሎ አስወጣው ወጣቱም ምንም ሳይናገር ወጣ ይህ ወጣት ከወጣ በኋላ ግን አበመኔቱ ለተሰበሰቡት ምዕመናን እንዲህ አላቸው
👉"በትክክል ለምንኩስና የታጨች ነፍስ ይህቺ ናት እናንተ ስትስቁበት አጋንንት ግን ሲያለቅሱ አያቸው ነበር፣ እኛ ሀጢአቱን ስንዘረዝር መላእክት ግን ስሙን በብርሃን መዝገብ ሲፅፉት ተመለከትኩ አላቸው፣
ያንንም ወጣት ጠርቶ አመነኮሰው
👉ብዙ ሰዎችን ከቤተክርስቲያን ፣ ከመንፈሳዊ አገልግሎት፣ ከበጎ ስራ ከሚያርቁት ነገሮች ዋነኞቹ ትችት እና ሀሜት ነው ብንል ማጋነን አይሆንም በተለይ ደግሞ ለመንፈሳዊ ተግባር አዲስ የሆኑትን እስከመጨረሻው ላያስመልስ የሚችል ተግባር ነው
👉ወዳጄ የቱንም ያህል ብትሰደብ ፤ የቱንም ያህል ብትናቅ፤ የቱንም ያህል ሰዎች ተሰብስበው ስላንተ ቢያወሩ ፤ በተሰደብከው ልክ ክብርህም ይጨምራልና ከደጁ እንዳትርቅ
👉አንቺን ብሎ ጸሎተኛ ፤ አንቺን ብሎ ጾመኛ፤ አንቺን ብሎ ዘማሪ ፤አንቺን ብሎ ቤተክርስቲያን ተሳላሚ ፤ አንቺን ብሎ ቆራቢ ፤ .......ብዙ ብዙ ነገር እያሉ ሊያሸማቅቁሽ ቢሞክሩ ከመንገድሽ እንዳትወጪ ሰዎች በሳቁብሽ ልክ ፈታኝሽ ዲያቢሎስ ያለቅሳልና
👉 እናንተም ፈራጆች ሆይ ሰው ላይ ስትፈርዱ ሰይጣን በናንተ ይስቃል፣ የሰውን ሀጢአት ስትመዘግቡ ሰይጣን በደስታ የናንተን ሀጢአት ይፅፈዋል
ስለዚህ ለወዳጆችህ እየፀለይክ ሰይጣንን አስለቅሰው
በቅዱስ መስቀሉ ጠላታችን ዲያብሎስን ከእግራችን በታች ይጣልልን
አሜን 🙏



tgoop.com/nahuseman25/633
Create:
Last Update:

💀 የሰይጣን ለቅሶ 💀
አንድ ለመመንኮስ የፈለገ ወጣኒ ወደ አበመኔቱ ይሄድና እንዲያመነኩሰው ይጠይቀዋል አበመኔቱም እንዳመነኩስህ ከፈለክ ሂድና በእስክንድርያ አደባባዮች እኔ ዘማዊ ነኝ እያልክ ለመንገደኛው ሁሉ ንገር ይለዋል ይህም ወጣት እንደታዘዘው ሲያደርግ ውሎ በነጋታው ጠዋት ቤተክርስቲያን ሲገባ በዚያ የተሰበሰቡት ሁሉ "አንተ ዘማዊ እያሉ አፌዙበት
አበመኔቱም "አዎ አንተ ሀጢያተኛ ነህ" ብሎ አስወጣው ወጣቱም ምንም ሳይናገር ወጣ ይህ ወጣት ከወጣ በኋላ ግን አበመኔቱ ለተሰበሰቡት ምዕመናን እንዲህ አላቸው
👉"በትክክል ለምንኩስና የታጨች ነፍስ ይህቺ ናት እናንተ ስትስቁበት አጋንንት ግን ሲያለቅሱ አያቸው ነበር፣ እኛ ሀጢአቱን ስንዘረዝር መላእክት ግን ስሙን በብርሃን መዝገብ ሲፅፉት ተመለከትኩ አላቸው፣
ያንንም ወጣት ጠርቶ አመነኮሰው
👉ብዙ ሰዎችን ከቤተክርስቲያን ፣ ከመንፈሳዊ አገልግሎት፣ ከበጎ ስራ ከሚያርቁት ነገሮች ዋነኞቹ ትችት እና ሀሜት ነው ብንል ማጋነን አይሆንም በተለይ ደግሞ ለመንፈሳዊ ተግባር አዲስ የሆኑትን እስከመጨረሻው ላያስመልስ የሚችል ተግባር ነው
👉ወዳጄ የቱንም ያህል ብትሰደብ ፤ የቱንም ያህል ብትናቅ፤ የቱንም ያህል ሰዎች ተሰብስበው ስላንተ ቢያወሩ ፤ በተሰደብከው ልክ ክብርህም ይጨምራልና ከደጁ እንዳትርቅ
👉አንቺን ብሎ ጸሎተኛ ፤ አንቺን ብሎ ጾመኛ፤ አንቺን ብሎ ዘማሪ ፤አንቺን ብሎ ቤተክርስቲያን ተሳላሚ ፤ አንቺን ብሎ ቆራቢ ፤ .......ብዙ ብዙ ነገር እያሉ ሊያሸማቅቁሽ ቢሞክሩ ከመንገድሽ እንዳትወጪ ሰዎች በሳቁብሽ ልክ ፈታኝሽ ዲያቢሎስ ያለቅሳልና
👉 እናንተም ፈራጆች ሆይ ሰው ላይ ስትፈርዱ ሰይጣን በናንተ ይስቃል፣ የሰውን ሀጢአት ስትመዘግቡ ሰይጣን በደስታ የናንተን ሀጢአት ይፅፈዋል
ስለዚህ ለወዳጆችህ እየፀለይክ ሰይጣንን አስለቅሰው
በቅዱስ መስቀሉ ጠላታችን ዲያብሎስን ከእግራችን በታች ይጣልልን
አሜን 🙏

BY ናሁ ሰማን(Nahu seman)




Share with your friend now:
tgoop.com/nahuseman25/633

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information.
from us


Telegram ናሁ ሰማን(Nahu seman)
FROM American