NUENANBIB Telegram 2010
"ብሔርተኛነት ጨቅላ ሕፃናትን እንደሚያጠቃ አደገኛ በሽታ ነው።"

በብሔርተኛነት ላይ ትችት በማቅረብ የሚታወቁት ኤሪክ ሆብስቦውንን /Eric Hobsbawn/፣ እና ፍራንዝ ፋነንን /Franz Fanon/ የመሳሰሉ ምሁራን እንደሚሉት “ብሔርተኛነት የተካረረ ልዩነትንና ቅራኔን በመፍጠር አንድን ሕዝብ በሌላ ሕዝብ ላይ አነሳስቶ ስልጣንና ሀብትን ለመቆጣጠር በመሳሪያነት ጥቅም ላይ የሚውል ርዕዮት ነው። የውጪ ጥራዝ- ነጠቅ ርዕዮት ሰለባ በመሆን ጤናማ የሆነውን የባሕልና የቋንቋ ወይም የብሔር ማንነታችንን አውዳሚ ወደሆነ የፖለቲካ መሳሪያነት በመቀየር አስተሳሳሪ ማንነታችንን በጣጥሰን ጥለነዋል። አሁን በእጃችን ላይ የቀረችው ስጋና ደሟ የሆነውን ኢትዮጵያዊነትን ተነጥቃ በአፅመ-ቅሪቷ ብቻ በመኖርና ባለመኖር መካከል እየተንገዳገደች የምትገኘው አገረ-ኢትዮጵያ ነች። አገረ-ኢትዮጵያም የግንባታ ሂደቷ ከመቆምም አልፎ በመቀልበሱ ምክንያትም አሁን የምትገኝበት ደረጃ በከፍተኛ የህልውና የአደጋ ቋፍ ላይ ነው። ዓለም-አቀፍ እውቅና ኖሯት በስምና በካርታ ላይ ከመኖሯ በቀር ለህልውናዋ ዋስትና የሚሰጡ እጅግ ብዙ አስተሳሳሪ እሴቶቿን አጥታለች።

ብሔርተኛነትን በርዕዮትነት እንደማራመድ ለአገር አንድነትና ሰላም ብቻ ሳይሆን ለብሔር-ብሔረሰቦች የእኩልነት መብት መከበርም ፀር የሆነ የፖለቲካ አመለካከት የለም። አንድ ኃይል ራሱን በአንድ ብሔር ስም አደራጅቶ ለፖለቲካ ስልጣን ከታገለና ስልጣን ከያዘ በኋላ የሁሉንም የአገሪቱን ሕዝብ ጥቅምና ፍላጐት የሚያስጠብቅ የእኩልነት ስርዓት ሊመሰርት አይችልም። ብሔር የመሬት ወይም የግዛት ባለቤት ከሆነም ከዚያ ብሔር ውጪ ያሉ ዜጐች መጤና ሁለተኛ ዜጐች ተደርገው ከመታየት ሊድኑ አይችሉም።

በአገራችን በተግባር እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። አልበርት አንስታይን /Albert Einstein/ በጥሩ አባባል እንደገለፀው ብሔርተኛነት “ጨቅላ ሕፃናትን እንደሚያጠቃ አደገኛ በሽታ” /Infantile Disease/ ነው።

የኢትዮጵያዊነትን መሸነፍ እንደ ጥሩ ውጤትና ድል በመቁጠር የሚኩራሩ የዘመናችን ብሔርተኞች ብዙዎች ሆነዋል። ይህ መኩራራታቸው የሚመነጨው ግን ብሔርተኛነት ሄዶ ሄዶ የአጥፍቶ-ጠፊነት ውጤት እንደሚያስከትል ካለመረዳት ነው። ጆን ግሬይ /John Gray/፣ በርትራንድ ረስል /Bertrand Russell/፣ ሃናህ አረንት /Hannah Arendt/ እና መሰል ፀሐፍት እንደሚሉት “የብሔርተኝነት ትግል ሲጀመር በፍጥነት የሚያድግና የሚጠናከር ሲሆን፣ በሒደት ግን በውስጡ በሚፈጥረው የጥላቻና የመከፋፈል አዙሪት ባልተቋረጠ ሁኔታ እየተበተነና እየተዳከመ የሚሄድ ነው። ብሔርተኛነት በቆየና የበለጠ በተጠናከረ ቁጥር ሁሉጊዜ የሚፈጥረው ሌላ ከሱ የባሰ ጠባብና አክራሪ ብሔርተኛነትን ነው። ከዚህ የተለየ ሌላ የእድገት ዑደት የለውም። እድገቱ ቁልቁል ነጓጅ /Degenerative/ ሒደት ነው።

አንድ ጊዜ የጋራ መተሳሰሪያችን ከሆነው ከኢትዮጵያዊነት ወይም ከዜግነት ማንነታችን መነቀል ከጀመርን በኋላ አሁን ላይ ንዑስ-ብሔርተኞች ሲሉ እንደሚሰማው ከብሔር ማንነታችን አውርዳችሁ አድዋና ተንቤን፣ ወለጋና አርሲ፣ ወይም ጎንደርና ጎጃም ወዘተ... ብላችሁ አትከፋፍሉን ብሎ ሌሎችን ማማረር ትርጉም የለውም። እንዲህ ዓይነቱ አባባል የብሔር ፖለቲካን መነሻ እንጂ መድረሻን አስቀድሞ ካለማወቅ የሚመነጭ ድክመት ነው። በዜግነት ደረጃ ያልጠበቅነውን መተሳሰር ወደ ብሔር ደረጃ ከወረድን በኋላ አስጠብቀን የማስቀጠል ዋስትና ሊኖረን አይችልም። አንድ ጊዜ የብሔርተኛነት ፖለቲካን የተለማመደ ሕዝብም የራሴ የሚለውን አገር ከመመስረት ባነሰ በሌላ ማናቸውም ዓይነት ውጤት የመርካት ዕድል የለውም። ሁልጊዜም ብሶተኛ፣ ነጭናጫና ጠባጫሪ ሆኖ የሚኖር ነው።

ተዋቂው ፀሀፊ ኤሪክ ሆፈር /Eric Hoffer/ እንደሚለው፣ “ማንኛውም የግለሰቦችን መብት ለቡድን ጥያቄ አሳልፎ የሚሰጥ የቡድን እንቅስቃሴ ሕዝብን ለጊዜው በብሶት፣ በስሜትና በጥላቻ ከማነሳሳት ባለፈ አገርንና ስርዓትን በጋራ የመገንባትና የማስቀጠል ሚና የለውም”። ባለፉት 33 ዓመታት በአገራችንም ሆነ በአካባቢያችን ሲሆን እንደታየው የብሔር “ነፃ አውጪ” ድርጅቶች ዕጣ-ፈንታ እየተበተኑ ከመሄድ የተለየ አልሆነም። የራሳቸውንም ሆነ “ነፃ እናወጣሀለን” የሚሉትን ሕዝብ ሕይወት ከመኖር ወደ አለመኖር ሲቀይሩት እንጂ ችግሩን ሲፈቱለት አልታዬም። የኦነግ፣ የብአዴን፣ የኦህዴድም ሆነ የ50 ዓመታቱ የሕወሓት የብሄርተኛነት ጉዞ ለዚህ ጥሩ ማሳያ ይመስለኛል። ኢትዮጵያዊያን ብሔርተኛነትን በአገር ደረጃ በፖለቲካ ርዕዮትነት ማራመድ ከጀመርን በኋላ በታሪካችን ታይቶ በማይታወቅ መጠን በሚሊየኖች ስንፈናቀልና በጭካኔ ስንጨፈጨፍ በገሃድ እያየንም ዛሬም በሚያሳዝን ሁኔታ የተለየና አዲስ መፍትሄ ማሰብ አልቻልንም። በመረረ ጥላቻ፣ በአጉል እልህና ፉክክር ሕሊናችን ስለተጋረደ “የጅል ዘዬ ሁሌ አበባዬ”እንዲሉ ዛሬም “ብሔርተኝነት ወይም ሞት!” በማለት የጥፋቱን መንገድ የበለጠ አጠናክረን ቀጥለንበታል።

ከልደቱ አያሌው ገፅ የተወሰደ

@zephilosophy
@zephilosophy



tgoop.com/nuenanbib/2010
Create:
Last Update:

"ብሔርተኛነት ጨቅላ ሕፃናትን እንደሚያጠቃ አደገኛ በሽታ ነው።"

በብሔርተኛነት ላይ ትችት በማቅረብ የሚታወቁት ኤሪክ ሆብስቦውንን /Eric Hobsbawn/፣ እና ፍራንዝ ፋነንን /Franz Fanon/ የመሳሰሉ ምሁራን እንደሚሉት “ብሔርተኛነት የተካረረ ልዩነትንና ቅራኔን በመፍጠር አንድን ሕዝብ በሌላ ሕዝብ ላይ አነሳስቶ ስልጣንና ሀብትን ለመቆጣጠር በመሳሪያነት ጥቅም ላይ የሚውል ርዕዮት ነው። የውጪ ጥራዝ- ነጠቅ ርዕዮት ሰለባ በመሆን ጤናማ የሆነውን የባሕልና የቋንቋ ወይም የብሔር ማንነታችንን አውዳሚ ወደሆነ የፖለቲካ መሳሪያነት በመቀየር አስተሳሳሪ ማንነታችንን በጣጥሰን ጥለነዋል። አሁን በእጃችን ላይ የቀረችው ስጋና ደሟ የሆነውን ኢትዮጵያዊነትን ተነጥቃ በአፅመ-ቅሪቷ ብቻ በመኖርና ባለመኖር መካከል እየተንገዳገደች የምትገኘው አገረ-ኢትዮጵያ ነች። አገረ-ኢትዮጵያም የግንባታ ሂደቷ ከመቆምም አልፎ በመቀልበሱ ምክንያትም አሁን የምትገኝበት ደረጃ በከፍተኛ የህልውና የአደጋ ቋፍ ላይ ነው። ዓለም-አቀፍ እውቅና ኖሯት በስምና በካርታ ላይ ከመኖሯ በቀር ለህልውናዋ ዋስትና የሚሰጡ እጅግ ብዙ አስተሳሳሪ እሴቶቿን አጥታለች።

ብሔርተኛነትን በርዕዮትነት እንደማራመድ ለአገር አንድነትና ሰላም ብቻ ሳይሆን ለብሔር-ብሔረሰቦች የእኩልነት መብት መከበርም ፀር የሆነ የፖለቲካ አመለካከት የለም። አንድ ኃይል ራሱን በአንድ ብሔር ስም አደራጅቶ ለፖለቲካ ስልጣን ከታገለና ስልጣን ከያዘ በኋላ የሁሉንም የአገሪቱን ሕዝብ ጥቅምና ፍላጐት የሚያስጠብቅ የእኩልነት ስርዓት ሊመሰርት አይችልም። ብሔር የመሬት ወይም የግዛት ባለቤት ከሆነም ከዚያ ብሔር ውጪ ያሉ ዜጐች መጤና ሁለተኛ ዜጐች ተደርገው ከመታየት ሊድኑ አይችሉም።

በአገራችን በተግባር እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። አልበርት አንስታይን /Albert Einstein/ በጥሩ አባባል እንደገለፀው ብሔርተኛነት “ጨቅላ ሕፃናትን እንደሚያጠቃ አደገኛ በሽታ” /Infantile Disease/ ነው።

የኢትዮጵያዊነትን መሸነፍ እንደ ጥሩ ውጤትና ድል በመቁጠር የሚኩራሩ የዘመናችን ብሔርተኞች ብዙዎች ሆነዋል። ይህ መኩራራታቸው የሚመነጨው ግን ብሔርተኛነት ሄዶ ሄዶ የአጥፍቶ-ጠፊነት ውጤት እንደሚያስከትል ካለመረዳት ነው። ጆን ግሬይ /John Gray/፣ በርትራንድ ረስል /Bertrand Russell/፣ ሃናህ አረንት /Hannah Arendt/ እና መሰል ፀሐፍት እንደሚሉት “የብሔርተኝነት ትግል ሲጀመር በፍጥነት የሚያድግና የሚጠናከር ሲሆን፣ በሒደት ግን በውስጡ በሚፈጥረው የጥላቻና የመከፋፈል አዙሪት ባልተቋረጠ ሁኔታ እየተበተነና እየተዳከመ የሚሄድ ነው። ብሔርተኛነት በቆየና የበለጠ በተጠናከረ ቁጥር ሁሉጊዜ የሚፈጥረው ሌላ ከሱ የባሰ ጠባብና አክራሪ ብሔርተኛነትን ነው። ከዚህ የተለየ ሌላ የእድገት ዑደት የለውም። እድገቱ ቁልቁል ነጓጅ /Degenerative/ ሒደት ነው።

አንድ ጊዜ የጋራ መተሳሰሪያችን ከሆነው ከኢትዮጵያዊነት ወይም ከዜግነት ማንነታችን መነቀል ከጀመርን በኋላ አሁን ላይ ንዑስ-ብሔርተኞች ሲሉ እንደሚሰማው ከብሔር ማንነታችን አውርዳችሁ አድዋና ተንቤን፣ ወለጋና አርሲ፣ ወይም ጎንደርና ጎጃም ወዘተ... ብላችሁ አትከፋፍሉን ብሎ ሌሎችን ማማረር ትርጉም የለውም። እንዲህ ዓይነቱ አባባል የብሔር ፖለቲካን መነሻ እንጂ መድረሻን አስቀድሞ ካለማወቅ የሚመነጭ ድክመት ነው። በዜግነት ደረጃ ያልጠበቅነውን መተሳሰር ወደ ብሔር ደረጃ ከወረድን በኋላ አስጠብቀን የማስቀጠል ዋስትና ሊኖረን አይችልም። አንድ ጊዜ የብሔርተኛነት ፖለቲካን የተለማመደ ሕዝብም የራሴ የሚለውን አገር ከመመስረት ባነሰ በሌላ ማናቸውም ዓይነት ውጤት የመርካት ዕድል የለውም። ሁልጊዜም ብሶተኛ፣ ነጭናጫና ጠባጫሪ ሆኖ የሚኖር ነው።

ተዋቂው ፀሀፊ ኤሪክ ሆፈር /Eric Hoffer/ እንደሚለው፣ “ማንኛውም የግለሰቦችን መብት ለቡድን ጥያቄ አሳልፎ የሚሰጥ የቡድን እንቅስቃሴ ሕዝብን ለጊዜው በብሶት፣ በስሜትና በጥላቻ ከማነሳሳት ባለፈ አገርንና ስርዓትን በጋራ የመገንባትና የማስቀጠል ሚና የለውም”። ባለፉት 33 ዓመታት በአገራችንም ሆነ በአካባቢያችን ሲሆን እንደታየው የብሔር “ነፃ አውጪ” ድርጅቶች ዕጣ-ፈንታ እየተበተኑ ከመሄድ የተለየ አልሆነም። የራሳቸውንም ሆነ “ነፃ እናወጣሀለን” የሚሉትን ሕዝብ ሕይወት ከመኖር ወደ አለመኖር ሲቀይሩት እንጂ ችግሩን ሲፈቱለት አልታዬም። የኦነግ፣ የብአዴን፣ የኦህዴድም ሆነ የ50 ዓመታቱ የሕወሓት የብሄርተኛነት ጉዞ ለዚህ ጥሩ ማሳያ ይመስለኛል። ኢትዮጵያዊያን ብሔርተኛነትን በአገር ደረጃ በፖለቲካ ርዕዮትነት ማራመድ ከጀመርን በኋላ በታሪካችን ታይቶ በማይታወቅ መጠን በሚሊየኖች ስንፈናቀልና በጭካኔ ስንጨፈጨፍ በገሃድ እያየንም ዛሬም በሚያሳዝን ሁኔታ የተለየና አዲስ መፍትሄ ማሰብ አልቻልንም። በመረረ ጥላቻ፣ በአጉል እልህና ፉክክር ሕሊናችን ስለተጋረደ “የጅል ዘዬ ሁሌ አበባዬ”እንዲሉ ዛሬም “ብሔርተኝነት ወይም ሞት!” በማለት የጥፋቱን መንገድ የበለጠ አጠናክረን ቀጥለንበታል።

ከልደቱ አያሌው ገፅ የተወሰደ

@zephilosophy
@zephilosophy

BY ኑ እናንብብ


Share with your friend now:
tgoop.com/nuenanbib/2010

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Invite up to 200 users from your contacts to join your channel Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.”
from us


Telegram ኑ እናንብብ
FROM American