ORTODOXTEWADOCHANNAL Telegram 4197
"እንደቀድሞ ጊዜ ቢሆን ቤተ ክርስቲያን እያለች ሰላም ከሀገር አይርቅም ነበር፤ ዛሬ በእኛ በአገልጋዮቿ ምክንያት ያን ሚናዋን አጥታለች"

ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

በማኅበረ ቅዱሳን የሥራ አመራር ጠቅላላ ጉባኤ ተገኝተው ቡራኬና ቃለ ምእዳን የሰጡት ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በወቅታዊ የሀገራችን የሰላም ሁኔታ ላይ ለተሳታፊዎቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

"ቤተ ክርስቲያን አንድ ሁኑ ብላ ታስተምራለች፤ ጥላቻን መገዳደልን ታወግዛለች፤በንግግር በውይይት ፍቱ ትላለች" ያሉት ብፁዕነታቸው "ይህንን አቋሟን በበጎ የማይመለከቱ ግን ይኖራሉ" ብለዋል።

ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመልእክታቸውም "እንደቀድሞ ጊዜ ቢሆን ቤተ ክርስቲያን እያለች ሰላም ከሀገር አይርቅም ነበር፤ ዛሬ በእኛ በአገልጋዮቿ ምክንያት ያን ሚናዋን አጥታለች" በማለት "ወላዋይና አድርባዮች ስለሆንን፣ ምን አገባኝ ብለን መስለን ስላለን ሀገሪቱን ዋጋ እያስከፈልን ነው፤ የወገን ደምም ሲፈስ ማየት ተለምዷል ሲሉ ገልጸዋል።

በመጨረሻም " ያለፈው ዘመን ይበቃ ዘንድ ስለሰላም ልንጸልይ ይገባል" ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
@ortodoxtewadochannal
@ortodoxtewadochannal



tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4197
Create:
Last Update:

"እንደቀድሞ ጊዜ ቢሆን ቤተ ክርስቲያን እያለች ሰላም ከሀገር አይርቅም ነበር፤ ዛሬ በእኛ በአገልጋዮቿ ምክንያት ያን ሚናዋን አጥታለች"

ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

በማኅበረ ቅዱሳን የሥራ አመራር ጠቅላላ ጉባኤ ተገኝተው ቡራኬና ቃለ ምእዳን የሰጡት ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በወቅታዊ የሀገራችን የሰላም ሁኔታ ላይ ለተሳታፊዎቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

"ቤተ ክርስቲያን አንድ ሁኑ ብላ ታስተምራለች፤ ጥላቻን መገዳደልን ታወግዛለች፤በንግግር በውይይት ፍቱ ትላለች" ያሉት ብፁዕነታቸው "ይህንን አቋሟን በበጎ የማይመለከቱ ግን ይኖራሉ" ብለዋል።

ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመልእክታቸውም "እንደቀድሞ ጊዜ ቢሆን ቤተ ክርስቲያን እያለች ሰላም ከሀገር አይርቅም ነበር፤ ዛሬ በእኛ በአገልጋዮቿ ምክንያት ያን ሚናዋን አጥታለች" በማለት "ወላዋይና አድርባዮች ስለሆንን፣ ምን አገባኝ ብለን መስለን ስላለን ሀገሪቱን ዋጋ እያስከፈልን ነው፤ የወገን ደምም ሲፈስ ማየት ተለምዷል ሲሉ ገልጸዋል።

በመጨረሻም " ያለፈው ዘመን ይበቃ ዘንድ ስለሰላም ልንጸልይ ይገባል" ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
@ortodoxtewadochannal
@ortodoxtewadochannal

BY ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት




Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4197

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? ZDNET RECOMMENDS The Standard Channel Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት
FROM American