በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡
ድርጊቱ የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን ከተገደሉት አንድ ካህን እና ዲያቆን በተጨማሪ ሁለት ካህናትና አንድ ምእመን በታጣቂ ኃይሎቹ መታገታቸውን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
የታገቱት ካህናትና ምእመኑ ይህንን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸውን ያልጠቀሱት መረጃ ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ ጊዜ ካህናትና ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ።
በዚህም ምክንያት በርካታ ምእመናን አካባበቢውን እየለቀቁ መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 የተፈጠረውን ግድያና አፈና በተመለከተ የሚመለከተው የጸጥታ አካላት የወሰደው እርምጃ አለ ወይ ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄም የጸጥታ አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ መድረሱን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም በአዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ የሚፈጠረውን የንጹሃን ግድያ ማስቆም የመንግስት ዋና ሥራ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት ሊሰጥ ይገባልም ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡
ድርጊቱ የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን ከተገደሉት አንድ ካህን እና ዲያቆን በተጨማሪ ሁለት ካህናትና አንድ ምእመን በታጣቂ ኃይሎቹ መታገታቸውን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
የታገቱት ካህናትና ምእመኑ ይህንን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸውን ያልጠቀሱት መረጃ ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ ጊዜ ካህናትና ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ።
በዚህም ምክንያት በርካታ ምእመናን አካባበቢውን እየለቀቁ መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 የተፈጠረውን ግድያና አፈና በተመለከተ የሚመለከተው የጸጥታ አካላት የወሰደው እርምጃ አለ ወይ ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄም የጸጥታ አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ መድረሱን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም በአዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ የሚፈጠረውን የንጹሃን ግድያ ማስቆም የመንግስት ዋና ሥራ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት ሊሰጥ ይገባልም ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4211
Create:
Last Update:
Last Update:
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡
ድርጊቱ የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን ከተገደሉት አንድ ካህን እና ዲያቆን በተጨማሪ ሁለት ካህናትና አንድ ምእመን በታጣቂ ኃይሎቹ መታገታቸውን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
የታገቱት ካህናትና ምእመኑ ይህንን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸውን ያልጠቀሱት መረጃ ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ ጊዜ ካህናትና ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ።
በዚህም ምክንያት በርካታ ምእመናን አካባበቢውን እየለቀቁ መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 የተፈጠረውን ግድያና አፈና በተመለከተ የሚመለከተው የጸጥታ አካላት የወሰደው እርምጃ አለ ወይ ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄም የጸጥታ አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ መድረሱን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም በአዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ የሚፈጠረውን የንጹሃን ግድያ ማስቆም የመንግስት ዋና ሥራ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት ሊሰጥ ይገባልም ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡
ድርጊቱ የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን ከተገደሉት አንድ ካህን እና ዲያቆን በተጨማሪ ሁለት ካህናትና አንድ ምእመን በታጣቂ ኃይሎቹ መታገታቸውን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
የታገቱት ካህናትና ምእመኑ ይህንን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸውን ያልጠቀሱት መረጃ ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ ጊዜ ካህናትና ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ።
በዚህም ምክንያት በርካታ ምእመናን አካባበቢውን እየለቀቁ መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 የተፈጠረውን ግድያና አፈና በተመለከተ የሚመለከተው የጸጥታ አካላት የወሰደው እርምጃ አለ ወይ ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄም የጸጥታ አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ መድረሱን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም በአዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ የሚፈጠረውን የንጹሃን ግድያ ማስቆም የመንግስት ዋና ሥራ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት ሊሰጥ ይገባልም ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal
BY ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት


Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4211