ORTODOXTEWADOCHANNAL Telegram 4211
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡

ድርጊቱ  የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን  2016  ዓ.ም  ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን  ከተገደሉት  አንድ  ካህን  እና  ዲያቆን  በተጨማሪ  ሁለት  ካህናትና  አንድ  ምእመን  በታጣቂ ኃይሎቹ   መታገታቸውን  ያገኘነው  መረጃ  ይጠቁማል፡፡

የታገቱት  ካህናትና ምእመኑ  ይህንን  ዜና  እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ  ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው  ሲባል   ስማቸውን  ያልጠቀሱት   መረጃ  ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ  ጊዜ  ካህናትና  ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ። 
በዚህም  ምክንያት  በርካታ  ምእመናን  አካባበቢውን  እየለቀቁ  መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን  2016  ዓ.ም  ከምሽቱ 2፡30  የተፈጠረውን  ግድያና  አፈና  በተመለከተ  የሚመለከተው  የጸጥታ  አካላት   የወሰደው   እርምጃ  አለ  ወይ    ብለን  ላነሳንላቸው  ጥያቄም  የጸጥታ  አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ  መድረሱን  ተናግረዋል፡፡ 

በመሆኑም  በአዳማ  ዙሪያ  በተደጋጋሚ  የሚፈጠረውን  የንጹሃን  ግድያ  ማስቆም  የመንግስት  ዋና  ሥራ  በመሆኑ   የሚመለከተው  አካል  ትኩረት  ሊሰጥ  ይገባልም  ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal



tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4211
Create:
Last Update:

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት)
በኤልሳቤጥ ቤተ
+++++++++++++++++++++++++++++++++

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች በጥይት መገደላቸው ተገለጸ፡፡

ድርጊቱ  የተፈጸመው መስከረም 23 ቀን  2016  ዓ.ም  ከምሽቱ 2፡30 አካባቢ ሲሆን  ከተገደሉት  አንድ  ካህን  እና  ዲያቆን  በተጨማሪ  ሁለት  ካህናትና  አንድ  ምእመን  በታጣቂ ኃይሎቹ   መታገታቸውን  ያገኘነው  መረጃ  ይጠቁማል፡፡

የታገቱት  ካህናትና ምእመኑ  ይህንን  ዜና  እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ  ያሉበት አልታወቀም፡፡
ለደህንነታቸው  ሲባል   ስማቸውን  ያልጠቀሱት   መረጃ  ሰጭያችን በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ በተደጋጋሚ  ጊዜ  ካህናትና  ምእመናን ላይ ጥቃቶች እንደሚደርሱ ገልፀዋል ። 
በዚህም  ምክንያት  በርካታ  ምእመናን  አካባበቢውን  እየለቀቁ  መሰደዳቸውንም ነግረውናል፡፡

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት አዳማ ዙሪያ የመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን መስከረም 23 ቀን  2016  ዓ.ም  ከምሽቱ 2፡30  የተፈጠረውን  ግድያና  አፈና  በተመለከተ  የሚመለከተው  የጸጥታ  አካላት   የወሰደው   እርምጃ  አለ  ወይ    ብለን  ላነሳንላቸው  ጥያቄም  የጸጥታ  አካሉ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ  መድረሱን  ተናግረዋል፡፡ 

በመሆኑም  በአዳማ  ዙሪያ  በተደጋጋሚ  የሚፈጠረውን  የንጹሃን  ግድያ  ማስቆም  የመንግስት  ዋና  ሥራ  በመሆኑ   የሚመለከተው  አካል  ትኩረት  ሊሰጥ  ይገባልም  ብለዋል፡፡
@ortodoxtewadochannal

BY ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት





Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4211

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. Unlimited number of subscribers per channel Channel login must contain 5-32 characters Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel
from us


Telegram ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት
FROM American