ORTODOXTEWADOCHANNAL Telegram 4226
⚠️እራሳቸውን_የሚያጠፉ!⚠️
●●●●●●●●●●●●●●●●●●
/ሁላችሁም ብታነቡት ትጠቀሙበታላችሁ/
     🔥🔥🔥🔥
➠ክፍል አንድ


ሰሞኑን እራሳቸውን እያጠፉ ያሉ ወጣቶች እየተበራከቱ ነው።
ለእራስ ማጥፋታቸው የሆነ ምክንያት እንዳላቸው ደግሞ በማህበራዊ ሚዲያቸው እየገለፁ እንደሆነ አይተናል።

በማህበራዊ  ሚዲያ ላይ አንገታቸውን  ለገመድ፣አፋቸውን ለመርዝ እየሰጡ እራሳቸውን የሚያጠፉ ሰዎችን ዜና ማበራከቱ ለሌሎቹ ሰዎች ተፅዕኖ የለውም?
ሌሎቹ ሰዎች እራሳቸውነሰ እንዲያጠፉ እንደመጠቆም አይሆንም?  /አጢኑት/
        

እራሳቸውን ለማጥፋት ምክንያታቸው በጣም ከባድ እንደሆነ እና ሊወጡት የማይችሉት እንደሆነም ከፃፉት ፅሁፍ እንፃር መገመት ይቻላል። 

በዕርግጥ የሁሉም ሰዎች መከራንም ሆነ ችግርን ችሎ  ተቋቁሞ በትዕግስት የማለፍ አቅሙ ሊለያይ ይችላል።
አስዳደደጉም ወሳኝ ነው።

ነገር ግን የትኛው ከፍተኛ እና ልትወጡት ወይም ደሞ ልትቋቋሙት የማትችሉት ነገር ገጥሟችሁ ነው?
(የገጠመህን ተረጋግተህ አጢነው።)

በዚህ ምድር ላይ መከራንም ሆነ ማንኛውንም ነገር ያላለፈ ሰው የለም ብዬ ነው የምገምተው።
ሁሉም ሰው በችግር ተገርፎ ተሰቃይቶ ነው እኮ እየኖረ ያለው።
ስለዚህ ዛሬ እራሳቸውን እያጠፉ ያሉ ወጣቶች የትኛው ክፉ ነገር ቢገጥማችሁ ነው?
በእናንተ ላይ የደረሰውን ነገር ደግሞ በሌላው ሰው ላይ አልደረሰም ማለት አይቻልም።
መደፈርም ቢሆን፣ የሚወዱትን በማጣትም ቢሆን፣መከዳትም ቢሆን ያልደረሰበት እና ያላለፈው ሰው የለም ብሎ መገመትም አይቻልም። 

ዛሬ እራሳቸውን እያጠፋችሁ ያላችሁ ወጣቶች በእናንተ ላይ ምንም የተፈጠረ  አዲስ ነገር  የለም ስለዚህ እስከ ዛሬ መከራን ሁሉ  አልፈው እየኖሩ ያሉ ሰዎች እንዳይታዘቧችሁ!

እስኪ ተጠየቁ፦

●ምነው ግን እናንተው በእናንተው ዘመን ላይ በጦርነት ሙሉ ቤተሰቡን ያጣ ሰው አላያችሁም?

●በአይኑ እያየ እናት አባቱን የተገደለበትን ወጣት አላያችሁም?

●ሰዎች ያመኑት ሰው ሲከዳቸው አላያችሁም አልሰማችሁም?

●ብዙ የጭንቀት ዘመናትን በጭንቀት ያሰለፈ ሰው አላየህም ?

●በብቸኝነት የኖረ ሰው አላየህም?

●ልቡ የቆሰለ በሃዘን የተዋጠ አላየህም?

●ቤቱ ንብረቱ ሁሉ ወድሞባቸው  ከተወለዱበት ሀገር እና እትብታቸው ከተቀበረበት ቀዬ ሲሰደዱ አላያችሁም አልሰማችሁም?

●በየመንገዱ ላይ በጎዳና የሚተዳደሩትን ግለሰቦች የቀድሞ ታሪካቸውን አላየህም አልሰማህም?
ምን የመሰለ ባለ ሃብት............የጎዳና ተዳዳሪ ሆና አላየህም?

●የሚያፈቅሩት እና ተስፋ ያረጉበት ሰው ከድቷቸው አላየህም አልሰማህም?

●በየጫካው እየታፈኑ ከ500,000 ሺህ ብር በላይ ተጠይቀው በስቃይ የሰው ፊት እየገረፋቸው ብሩን ለምነው  ሲሰጡ አላየህም?

●ሙሉ ቤተሰቡ በር ተዘግቶባቸው እሳት ለኩሰው ሲያቃጥሉበት አላየህም አልሰማህም?

●እውነት እያለው በሃሰት ብዙ አመታትን ወህኒ ቤት ተወርውረው በተስፋ የቆዩትን አላየህም አልሰማህም?

●ብር የነበረው አትቶ ሲሰቃይ እና የሰው ፊት ሲገርፈው አላየህም አልሰማህም?

●ሰው ታሞበት ማሳከሚያ አቶ የሞተበትን ሰው አላየህም አልሰማህም?.....................

አዎ ሰምተሃል፣አይተሃልም።
አላየህም ፣አልሰማህም ማለት ደሞ ቅጥፈት ነው።
እነዚህ ሰዎች እኮ ታግሰው እየኖሩ ነው ለዚህ ነው አንተን ዛሬ እራሴን ላጠፋ ነው የምትለውን እያዩ እንዳይታዘቡህ ያልኩህ!

ታድያ አንተ ከዚህ የከፋ የትኛው አዲስ ነገር ቢደርስብህ ነው እራስህን ልታጣፋ የበቃከው?

ችግርህን እኮ አረፍ ብለህ ብታስበው በቀላሉ ልትወጣው የምትችለው ሊሆን ይችላል።

የአይምሮ ታማሚ ካልሆንክ ሰው ነህና ማሰብ እና ማገናዘብ ትችልበታለህ።

አንተ ዛሬ እራስህን ካጠፋህ ማን ይጎዳል ብለህ ታስባለህ።
እናንተ እራሳችሁን ስታጠፉ ቀጣይ ወንድምህን እራሱን አለማጥፋቱን በምን እርግጠኛ ሆንክ? /አንተ እራስክህን አጥፍተህ ካየህ እራስን ማጥፋት ቀላል መስሎት/
ያሳደገህን ወላጅ እና ህብረተሰቡ አንተን በማጣት ያዝናሉ።

ቤተክርስቲያን አንተን በማጣቷ ደግሞ የከፋ ሃዘን ውስጥ ትገባለች። 

እራሳችሁን የምታጠፉ እና ልታጠፉ ያሰባችሁ ሰዎች ቤተክርስቲያንን ተጠያቂ አታድረገጓት ።

🏮እራሱን ያጠፋ ሰው ምን እንደሚሆን ቤተክርስቲያን አላስተማረችም አታሰኟት!
🏮ቤተክርስቲያንን በልኳ ብታውቃት እራስህን ለማጥፋት ክፉ አታስብም ነበር።
🏮እግዚአብሔርም የለም አታሰኙት!
🏮ቤተክርስቲያን በቃኝ ብለህ እስክትናገር ድረስ አስተምራሃለች ይህንን መካድ አታሰኘው!
🏮መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ካለው ዕዮብ በላይ መከራን ያየ ይኖራል ? አንተስ ብትሆን ከዕዮብ የለበለጠ የትኛውን መከራ ተጋፍጠህ ነው ዛሬ በቃኝ ለማለት የበቃከው?

አብዛኞቻችሁ  እራሳችሁ ባመጣችሁት ጣጣ ስትሰቃዩ መሰቃየቱን ደሞ ትጠሉታላቹ።
በኋላ ምን እንደሚመጣባቹ እያወቃችሁ የማይጠቅማችሁ ነገር ውስጥ ትገባላችሁ ሰው ሲነግራችሁም አትሰሙም ለዚህ ደሞ ተጠያቂው አንተ ነህ። ...እራስህ ጎትተህ ያመጣከውን ጣጣ ደሞ መወጣት ግዴታህ ነው። ይህ የሚሆነው ደሞ እራስን በማጥፋት መስሎህ ከሆነ ተሳስተሃል በብልጠት እንጂ።
ስህተት ስትሰራ የጀገንከውን ያህል ለማረምም መጀገን አለብህ።

መርምር አስተዳደግህን ተመልከተው እንዴት ነው ያደኩት በልና እራስህን ጠይቅ።
ወላጆችህን ሳታከብር አድገህ ከሆነ የሚጠቅምህን ቢነግሩህ እንኳን አትቀበላቸውም ወደ እማይጠቅምህ ስትጓዝ በእጅህ ገመድ ይዘህ ታገኛለህ።

ክፍል ሁለት➠

@ortodoxtewadochannal   @ortodoxtewadochannal



tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4226
Create:
Last Update:

⚠️እራሳቸውን_የሚያጠፉ!⚠️
●●●●●●●●●●●●●●●●●●
/ሁላችሁም ብታነቡት ትጠቀሙበታላችሁ/
     🔥🔥🔥🔥
➠ክፍል አንድ


ሰሞኑን እራሳቸውን እያጠፉ ያሉ ወጣቶች እየተበራከቱ ነው።
ለእራስ ማጥፋታቸው የሆነ ምክንያት እንዳላቸው ደግሞ በማህበራዊ ሚዲያቸው እየገለፁ እንደሆነ አይተናል።

በማህበራዊ  ሚዲያ ላይ አንገታቸውን  ለገመድ፣አፋቸውን ለመርዝ እየሰጡ እራሳቸውን የሚያጠፉ ሰዎችን ዜና ማበራከቱ ለሌሎቹ ሰዎች ተፅዕኖ የለውም?
ሌሎቹ ሰዎች እራሳቸውነሰ እንዲያጠፉ እንደመጠቆም አይሆንም?  /አጢኑት/
        

እራሳቸውን ለማጥፋት ምክንያታቸው በጣም ከባድ እንደሆነ እና ሊወጡት የማይችሉት እንደሆነም ከፃፉት ፅሁፍ እንፃር መገመት ይቻላል። 

በዕርግጥ የሁሉም ሰዎች መከራንም ሆነ ችግርን ችሎ  ተቋቁሞ በትዕግስት የማለፍ አቅሙ ሊለያይ ይችላል።
አስዳደደጉም ወሳኝ ነው።

ነገር ግን የትኛው ከፍተኛ እና ልትወጡት ወይም ደሞ ልትቋቋሙት የማትችሉት ነገር ገጥሟችሁ ነው?
(የገጠመህን ተረጋግተህ አጢነው።)

በዚህ ምድር ላይ መከራንም ሆነ ማንኛውንም ነገር ያላለፈ ሰው የለም ብዬ ነው የምገምተው።
ሁሉም ሰው በችግር ተገርፎ ተሰቃይቶ ነው እኮ እየኖረ ያለው።
ስለዚህ ዛሬ እራሳቸውን እያጠፉ ያሉ ወጣቶች የትኛው ክፉ ነገር ቢገጥማችሁ ነው?
በእናንተ ላይ የደረሰውን ነገር ደግሞ በሌላው ሰው ላይ አልደረሰም ማለት አይቻልም።
መደፈርም ቢሆን፣ የሚወዱትን በማጣትም ቢሆን፣መከዳትም ቢሆን ያልደረሰበት እና ያላለፈው ሰው የለም ብሎ መገመትም አይቻልም። 

ዛሬ እራሳቸውን እያጠፋችሁ ያላችሁ ወጣቶች በእናንተ ላይ ምንም የተፈጠረ  አዲስ ነገር  የለም ስለዚህ እስከ ዛሬ መከራን ሁሉ  አልፈው እየኖሩ ያሉ ሰዎች እንዳይታዘቧችሁ!

እስኪ ተጠየቁ፦

●ምነው ግን እናንተው በእናንተው ዘመን ላይ በጦርነት ሙሉ ቤተሰቡን ያጣ ሰው አላያችሁም?

●በአይኑ እያየ እናት አባቱን የተገደለበትን ወጣት አላያችሁም?

●ሰዎች ያመኑት ሰው ሲከዳቸው አላያችሁም አልሰማችሁም?

●ብዙ የጭንቀት ዘመናትን በጭንቀት ያሰለፈ ሰው አላየህም ?

●በብቸኝነት የኖረ ሰው አላየህም?

●ልቡ የቆሰለ በሃዘን የተዋጠ አላየህም?

●ቤቱ ንብረቱ ሁሉ ወድሞባቸው  ከተወለዱበት ሀገር እና እትብታቸው ከተቀበረበት ቀዬ ሲሰደዱ አላያችሁም አልሰማችሁም?

●በየመንገዱ ላይ በጎዳና የሚተዳደሩትን ግለሰቦች የቀድሞ ታሪካቸውን አላየህም አልሰማህም?
ምን የመሰለ ባለ ሃብት............የጎዳና ተዳዳሪ ሆና አላየህም?

●የሚያፈቅሩት እና ተስፋ ያረጉበት ሰው ከድቷቸው አላየህም አልሰማህም?

●በየጫካው እየታፈኑ ከ500,000 ሺህ ብር በላይ ተጠይቀው በስቃይ የሰው ፊት እየገረፋቸው ብሩን ለምነው  ሲሰጡ አላየህም?

●ሙሉ ቤተሰቡ በር ተዘግቶባቸው እሳት ለኩሰው ሲያቃጥሉበት አላየህም አልሰማህም?

●እውነት እያለው በሃሰት ብዙ አመታትን ወህኒ ቤት ተወርውረው በተስፋ የቆዩትን አላየህም አልሰማህም?

●ብር የነበረው አትቶ ሲሰቃይ እና የሰው ፊት ሲገርፈው አላየህም አልሰማህም?

●ሰው ታሞበት ማሳከሚያ አቶ የሞተበትን ሰው አላየህም አልሰማህም?.....................

አዎ ሰምተሃል፣አይተሃልም።
አላየህም ፣አልሰማህም ማለት ደሞ ቅጥፈት ነው።
እነዚህ ሰዎች እኮ ታግሰው እየኖሩ ነው ለዚህ ነው አንተን ዛሬ እራሴን ላጠፋ ነው የምትለውን እያዩ እንዳይታዘቡህ ያልኩህ!

ታድያ አንተ ከዚህ የከፋ የትኛው አዲስ ነገር ቢደርስብህ ነው እራስህን ልታጣፋ የበቃከው?

ችግርህን እኮ አረፍ ብለህ ብታስበው በቀላሉ ልትወጣው የምትችለው ሊሆን ይችላል።

የአይምሮ ታማሚ ካልሆንክ ሰው ነህና ማሰብ እና ማገናዘብ ትችልበታለህ።

አንተ ዛሬ እራስህን ካጠፋህ ማን ይጎዳል ብለህ ታስባለህ።
እናንተ እራሳችሁን ስታጠፉ ቀጣይ ወንድምህን እራሱን አለማጥፋቱን በምን እርግጠኛ ሆንክ? /አንተ እራስክህን አጥፍተህ ካየህ እራስን ማጥፋት ቀላል መስሎት/
ያሳደገህን ወላጅ እና ህብረተሰቡ አንተን በማጣት ያዝናሉ።

ቤተክርስቲያን አንተን በማጣቷ ደግሞ የከፋ ሃዘን ውስጥ ትገባለች። 

እራሳችሁን የምታጠፉ እና ልታጠፉ ያሰባችሁ ሰዎች ቤተክርስቲያንን ተጠያቂ አታድረገጓት ።

🏮እራሱን ያጠፋ ሰው ምን እንደሚሆን ቤተክርስቲያን አላስተማረችም አታሰኟት!
🏮ቤተክርስቲያንን በልኳ ብታውቃት እራስህን ለማጥፋት ክፉ አታስብም ነበር።
🏮እግዚአብሔርም የለም አታሰኙት!
🏮ቤተክርስቲያን በቃኝ ብለህ እስክትናገር ድረስ አስተምራሃለች ይህንን መካድ አታሰኘው!
🏮መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ካለው ዕዮብ በላይ መከራን ያየ ይኖራል ? አንተስ ብትሆን ከዕዮብ የለበለጠ የትኛውን መከራ ተጋፍጠህ ነው ዛሬ በቃኝ ለማለት የበቃከው?

አብዛኞቻችሁ  እራሳችሁ ባመጣችሁት ጣጣ ስትሰቃዩ መሰቃየቱን ደሞ ትጠሉታላቹ።
በኋላ ምን እንደሚመጣባቹ እያወቃችሁ የማይጠቅማችሁ ነገር ውስጥ ትገባላችሁ ሰው ሲነግራችሁም አትሰሙም ለዚህ ደሞ ተጠያቂው አንተ ነህ። ...እራስህ ጎትተህ ያመጣከውን ጣጣ ደሞ መወጣት ግዴታህ ነው። ይህ የሚሆነው ደሞ እራስን በማጥፋት መስሎህ ከሆነ ተሳስተሃል በብልጠት እንጂ።
ስህተት ስትሰራ የጀገንከውን ያህል ለማረምም መጀገን አለብህ።

መርምር አስተዳደግህን ተመልከተው እንዴት ነው ያደኩት በልና እራስህን ጠይቅ።
ወላጆችህን ሳታከብር አድገህ ከሆነ የሚጠቅምህን ቢነግሩህ እንኳን አትቀበላቸውም ወደ እማይጠቅምህ ስትጓዝ በእጅህ ገመድ ይዘህ ታገኛለህ።

ክፍል ሁለት➠

@ortodoxtewadochannal   @ortodoxtewadochannal

BY ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት


Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4226

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Activate up to 20 bots Unlimited number of subscribers per channel
from us


Telegram ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት
FROM American