ORTODOXTEWADOCHANNAL Telegram 4227
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
.......ከክፍል አንድ የቀጠለ
➠ክፍል ሁለት
●●●●●●●●●●●●●●●●
አብዛኛው ሰው እራሱ በእጁ ጎትቶ ባመጣው ነገር ነው ነፍሱን እየገበረ የሚገኘው።

ወጣቶች በብዛት እራሳቸውን ሊያጠፉ የበቁት እድሜአቸው ሳይደርስ በልጅነታቸው የፍቅር ግንኙትተ ጀምረው ነው።
የፍቅር ግንኙነት ጀምረው ከሆነ ጊዜ በኋላ ግን የግንኙነታቸው ገመድ ሲበጠስ አንገታቸውን ለገመድ ይሰጣሉ።
በዚህ መሰረት ሌሎች ሌሎች ነገሮችንም እየጠቀስን መናገር ይቻላል።

በሌላ መንገድ ደሞ ወጣቱ ባልደረሰበት መከራውም ሆነ ችግሩ ተደራርቦ ይመጣል በዚህም ምክንያት እራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ።
ሰፊ ቦታዎችን የሚይዙት ደሞ መከራን ያልቀመሰ በችግር ያልተገረፈ ሰው ሁሉ ነገር አዲስ ስለሚሆንበት ለትዕግስት ጊዜ አይሰጡም።
በተለይ ደግሞ ቤተሰብ ወላጅ አቀማጥሎ ያሳደገው ልጅ ሁሉ ነገር ድንገት ቢጠፋ እነሱም አብሮ ለመጥፋት ቦታ ይሰጣሉ።

የሆነው ሆኖ ግን ይህንን ሁሉ በብልሃት ማለፍ የሁሉም ግዴታ ነው።
ኦርቶዶክስ ከሆንክ ኦርቶዶክስ ብልሃት ስላስተማረችህ ፤ሙስሊም ከሆንክ ብልሃት ተምረሃል እራን ማጥፋት ምን እንደሆነ ታውቀዋለህ ስለዚህ ሞትን በእምነትህ ልታሸንፈው ትችላለህ።

በተረፈ እራሳቸውን የሚያጠፉትን ሰዎች ዜና ማድረግ በተዘዋዋሪ ሌሎችን ለሞትን መጋበዝ አይሆንም ብላችሁ ታስባላችሁ ?

@ortodoxtewadochannal
 @ortodoxtewadochannal

✝️ወደ ቻናላችን ጎራ በሉ ሃሳብ እና አስተያየታችሁን አትንፈጉን!



tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4227
Create:
Last Update:

☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
.......ከክፍል አንድ የቀጠለ
➠ክፍል ሁለት
●●●●●●●●●●●●●●●●
አብዛኛው ሰው እራሱ በእጁ ጎትቶ ባመጣው ነገር ነው ነፍሱን እየገበረ የሚገኘው።

ወጣቶች በብዛት እራሳቸውን ሊያጠፉ የበቁት እድሜአቸው ሳይደርስ በልጅነታቸው የፍቅር ግንኙትተ ጀምረው ነው።
የፍቅር ግንኙነት ጀምረው ከሆነ ጊዜ በኋላ ግን የግንኙነታቸው ገመድ ሲበጠስ አንገታቸውን ለገመድ ይሰጣሉ።
በዚህ መሰረት ሌሎች ሌሎች ነገሮችንም እየጠቀስን መናገር ይቻላል።

በሌላ መንገድ ደሞ ወጣቱ ባልደረሰበት መከራውም ሆነ ችግሩ ተደራርቦ ይመጣል በዚህም ምክንያት እራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ።
ሰፊ ቦታዎችን የሚይዙት ደሞ መከራን ያልቀመሰ በችግር ያልተገረፈ ሰው ሁሉ ነገር አዲስ ስለሚሆንበት ለትዕግስት ጊዜ አይሰጡም።
በተለይ ደግሞ ቤተሰብ ወላጅ አቀማጥሎ ያሳደገው ልጅ ሁሉ ነገር ድንገት ቢጠፋ እነሱም አብሮ ለመጥፋት ቦታ ይሰጣሉ።

የሆነው ሆኖ ግን ይህንን ሁሉ በብልሃት ማለፍ የሁሉም ግዴታ ነው።
ኦርቶዶክስ ከሆንክ ኦርቶዶክስ ብልሃት ስላስተማረችህ ፤ሙስሊም ከሆንክ ብልሃት ተምረሃል እራን ማጥፋት ምን እንደሆነ ታውቀዋለህ ስለዚህ ሞትን በእምነትህ ልታሸንፈው ትችላለህ።

በተረፈ እራሳቸውን የሚያጠፉትን ሰዎች ዜና ማድረግ በተዘዋዋሪ ሌሎችን ለሞትን መጋበዝ አይሆንም ብላችሁ ታስባላችሁ ?

@ortodoxtewadochannal
 @ortodoxtewadochannal

✝️ወደ ቻናላችን ጎራ በሉ ሃሳብ እና አስተያየታችሁን አትንፈጉን!

BY ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት


Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewadochannal/4227

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” 4How to customize a Telegram channel? With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings.
from us


Telegram ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ መንፈሳዊ አገልግሎት
FROM American