PERKYTIPSBYVENU Telegram 972
Forwarded from Jordin
ሴቷ አካሏን የውበትና የደስታ ምንጫ አድርጋ ስትጠቀምበት፣ ወንዱ ግን ከስራ ያሳረፈውን አካሉን ምን ያድርገው? ከሴቶች ይልቅ ወንዶች በከፍተኛ የድብርት ስሜት የሚሰቃዩት ለዚህ ነው። ከዚህ ድብርት ለመውጣት እሱም እንደ ሴቶች አካሉን የውበትና የደስታ ምንጭ አድርጎ እንዳይጠቀምበት ተፈጥሮ ፀጋዋን ነፍጋዋለች:: እናም በማሽኖች ግፊት፣ አካል ከስራ ጡረታ መውጣቱ የወንዱን የሃይል ምንጭ እያደረቀው ሄዷል። ወንዱ ይሄ ደካማነቱ እንዳይገለጥበት ሴቷን የድሮውን የአለባበስ ሥነ ምግባር እያነሳ እሷም አቅመ ቢስ እንድትሆን ይጥራል። በዚህ ረገድ ወንዱ ሴቷን ማስገደድ ስለማይችል ያለው አማራጭ የሃይል ምንጩን ‹‹ከጉልበት›› ወደ ‹‹ዕውቀት» ማሸጋገር ነው:: እሱ የሃይል ምንጩን እያሸጋገረ፣ እሷን ግን አሁንም የሃይል ርሃብተኛ እንድትሆን ይፈልጋል፡፡

ችግሩ ግን፣ 21ኛው ክ/ዘ ላይ «የግለሰብ ነፃነትና እኩልነት›› የሚባሉ አዳዲስ እሴቶች መምጣታቸው ነው፡፡ እናም በዚህ ዘመን ላይ «ዕውቀት›› ለሁለቱም - ለወንዱም ለሴቷም - እኩል የሃይል ምንጭ እንዲሆን ለሁለቱም እኩል ዕድል ተሰጥቷቸዋል። ይሄን ዕድል ተጠቅመው ወንዱና ሴቷ የዕውቀት ባለቤት ቢሆኑ እንኳ፣ ሴቷ ግን ሌላ ተጨማሪ የሃይል ምንጭ አላት - አካሏ/ውበቷ። በመሆኑም በ21ኛው ክ/ዘ ላይ የወንዱ የሃይል ምንጭ ‹‹ዕውቀቱን ብቻ ሲሆን፣ የሴቷ የሃይል ምንጭ ግን ሁለት ናቸው «ዕውቀትና ውበት»፡፡ በመሆኑም ወንዱ በሃይል ሚዛን እየተበለጠ ሄዷል። ይሄንን ደካማነቱን ለማካካስና የሃይል ሚዛኑን ከሴቷ ጋር ለማስተካከል ጥረት እያደረገ ይገኛል።

ምንጭ ፦ ፍልስፍና ፫
ፀሀፊ ፦ ብሩህ አለምነህ
#ፍልስፍና_ከፈላስፎች



tgoop.com/perkytipsbyvenu/972
Create:
Last Update:

ሴቷ አካሏን የውበትና የደስታ ምንጫ አድርጋ ስትጠቀምበት፣ ወንዱ ግን ከስራ ያሳረፈውን አካሉን ምን ያድርገው? ከሴቶች ይልቅ ወንዶች በከፍተኛ የድብርት ስሜት የሚሰቃዩት ለዚህ ነው። ከዚህ ድብርት ለመውጣት እሱም እንደ ሴቶች አካሉን የውበትና የደስታ ምንጭ አድርጎ እንዳይጠቀምበት ተፈጥሮ ፀጋዋን ነፍጋዋለች:: እናም በማሽኖች ግፊት፣ አካል ከስራ ጡረታ መውጣቱ የወንዱን የሃይል ምንጭ እያደረቀው ሄዷል። ወንዱ ይሄ ደካማነቱ እንዳይገለጥበት ሴቷን የድሮውን የአለባበስ ሥነ ምግባር እያነሳ እሷም አቅመ ቢስ እንድትሆን ይጥራል። በዚህ ረገድ ወንዱ ሴቷን ማስገደድ ስለማይችል ያለው አማራጭ የሃይል ምንጩን ‹‹ከጉልበት›› ወደ ‹‹ዕውቀት» ማሸጋገር ነው:: እሱ የሃይል ምንጩን እያሸጋገረ፣ እሷን ግን አሁንም የሃይል ርሃብተኛ እንድትሆን ይፈልጋል፡፡

ችግሩ ግን፣ 21ኛው ክ/ዘ ላይ «የግለሰብ ነፃነትና እኩልነት›› የሚባሉ አዳዲስ እሴቶች መምጣታቸው ነው፡፡ እናም በዚህ ዘመን ላይ «ዕውቀት›› ለሁለቱም - ለወንዱም ለሴቷም - እኩል የሃይል ምንጭ እንዲሆን ለሁለቱም እኩል ዕድል ተሰጥቷቸዋል። ይሄን ዕድል ተጠቅመው ወንዱና ሴቷ የዕውቀት ባለቤት ቢሆኑ እንኳ፣ ሴቷ ግን ሌላ ተጨማሪ የሃይል ምንጭ አላት - አካሏ/ውበቷ። በመሆኑም በ21ኛው ክ/ዘ ላይ የወንዱ የሃይል ምንጭ ‹‹ዕውቀቱን ብቻ ሲሆን፣ የሴቷ የሃይል ምንጭ ግን ሁለት ናቸው «ዕውቀትና ውበት»፡፡ በመሆኑም ወንዱ በሃይል ሚዛን እየተበለጠ ሄዷል። ይሄንን ደካማነቱን ለማካካስና የሃይል ሚዛኑን ከሴቷ ጋር ለማስተካከል ጥረት እያደረገ ይገኛል።

ምንጭ ፦ ፍልስፍና ፫
ፀሀፊ ፦ ብሩህ አለምነህ
#ፍልስፍና_ከፈላስፎች

BY Perky tips🩰✨


Share with your friend now:
tgoop.com/perkytipsbyvenu/972

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram.
from us


Telegram Perky tips🩰✨
FROM American