tgoop.com/poemers/1131
Create:
Last Update:
Last Update:
ከታሪክ ማህደር
"
"
"
"ጊዜው አጤ ቴዎድሮስ የእንግሊዝ ወታደሮችን ሊ'ጣሉ ወደ መቅደላ የሚሄዱበት ጊዜ ነበር። እናም በዚህ ጊዜ በመንገድ ላይ ሳሉ ሠራዊቶቹ የአንድ ሰውዬን ከብት እና ሚሽት ይነዱበታል። በዚህም ጊዜ ሰውየው ለአቤቱታ ከአጤው ፊት ይቀርባሉ። ከዚያም፤
" ኸረ ፈጣሪ ተው ምን በደልኩህ" ሲሉ ወደፈጣሪያቸው ፀለዩ ፤ አጤው" እንዴት ስለኔ ወደ አምላክህ ታማርራለህ? ወይስ እንድሞት ትወድዳለህን"? ሲሉ ሰውየውን ጠየቁት ፤ ሰውየውም መልሶ " ተዉ ጃንሆይ አያስጎመዡኝ" ብሎ መለሰላቸው ይባላል። አጤ ቴዎድሮስም የሰውየው መናገር ከሀዘን እና መበሳጨት የመጣ ነው በማለት አለፉት..................."
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
BY ግጥም-በእኛ 💌
Share with your friend now:
tgoop.com/poemers/1131