SEBEER_ZENA Telegram 2661
#COVID19

በቻይና በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ተይዘዉ ካገገሙ ህሙማን 14 በመቶ የሚሆኑት ድጋሚ ሲመረመሩ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡

የሃገሪቱ የጤና ባለሙያዎች እንዳሉት ቀደም ሲል በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተው አገግመዉ በወጡ ታማሚዎች ላይ ምርመራ ሲደረግ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ይህም የጤና ባለሙያዎችን አስደንግጧል፡፡

ባለሙያዎቹ እንዳሉት በቫይረሱ ተይዘዉ ከዉጭ በሚገቡና ቫይረሱ በሰዎች ላይ ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ በመቆየት በሀገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ ወረርሽኙ ሊቀሰቀስ እንደሚችል ስጋታቸዉን እየገለጹ ነዉ፡፡

በዚህም በመጀመሪያ ወረርሽኙ የተቀሰቀሰባት የሁቤ ግዛት ነዋሪዎች የእንቅስቃሴ ገደቡ መነሳቱን ተከትሎ በስጋት አካባቢዉን ለቀዉ ወደ ሌላ ቦታ እየተሰደዱ መሆኑን ዴይሉ ሜይል ዘግቧል፡፡

More https://telegra.ph/COVID19-03-26

ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም [ሙሉቀን አሰፋ]



tgoop.com/sebeer_zena/2661
Create:
Last Update:

#COVID19

በቻይና በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ተይዘዉ ካገገሙ ህሙማን 14 በመቶ የሚሆኑት ድጋሚ ሲመረመሩ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡

የሃገሪቱ የጤና ባለሙያዎች እንዳሉት ቀደም ሲል በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተው አገግመዉ በወጡ ታማሚዎች ላይ ምርመራ ሲደረግ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ይህም የጤና ባለሙያዎችን አስደንግጧል፡፡

ባለሙያዎቹ እንዳሉት በቫይረሱ ተይዘዉ ከዉጭ በሚገቡና ቫይረሱ በሰዎች ላይ ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ በመቆየት በሀገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ ወረርሽኙ ሊቀሰቀስ እንደሚችል ስጋታቸዉን እየገለጹ ነዉ፡፡

በዚህም በመጀመሪያ ወረርሽኙ የተቀሰቀሰባት የሁቤ ግዛት ነዋሪዎች የእንቅስቃሴ ገደቡ መነሳቱን ተከትሎ በስጋት አካባቢዉን ለቀዉ ወደ ሌላ ቦታ እየተሰደዱ መሆኑን ዴይሉ ሜይል ዘግቧል፡፡

More https://telegra.ph/COVID19-03-26

ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም [ሙሉቀን አሰፋ]

BY ሠበር ዜና




Share with your friend now:
tgoop.com/sebeer_zena/2661

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): Channel login must contain 5-32 characters 5Telegram Channel avatar size/dimensions fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram ሠበር ዜና
FROM American