SEBEER_ZENA Telegram 2679
የታማሚዎች ሁኔታ ፦

- በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡት ውስጥ አምስቱ (5) ከአዲስ አበባ ሲሆን አንድ (1) ከድሬዳዋ ነው።

- በቫይረሱ የተያዙት ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።

- በአዲስ አበባ ከተያዙት ውስጥ ሁለቱ የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆን የመጀመሪያው የ35 ዓመት ወንድ መጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከዱባይ የመጣ ነው። ሁለተኛው የ30 ዓመት ወንድ በተመሳሳይ ከዱባይ መጋቢት 8 ቀን 2012 ዓ.ም የመጣ መሆኑን ገልጸዋል። ሁለቱም አስገዳጅ የለይቶ ማቆያ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት የገቡ ናቸው።

- ሶስተኛው የ28 ዓመት ወንድ፤ አራተኛውም የ56 ዓመት ወንድ፣ አምስተኛው የ30 ዓመት ወንድ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ናቸው። እነዚህ ሰዎች ያላቸው ግንኙነት እየተጣራ ነው።

- ስድስተኛዋ ሰው የ33 ዓመት ሴት ስትሆን በድሬዳዋ ከዚህ በፊት በኮሮና ቫይረስ መያዙ ከተገለጸው ሰው ጋር ግንኙነት ነበራት።

@Sebeer_zena



tgoop.com/sebeer_zena/2679
Create:
Last Update:

የታማሚዎች ሁኔታ ፦

- በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡት ውስጥ አምስቱ (5) ከአዲስ አበባ ሲሆን አንድ (1) ከድሬዳዋ ነው።

- በቫይረሱ የተያዙት ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።

- በአዲስ አበባ ከተያዙት ውስጥ ሁለቱ የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆን የመጀመሪያው የ35 ዓመት ወንድ መጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከዱባይ የመጣ ነው። ሁለተኛው የ30 ዓመት ወንድ በተመሳሳይ ከዱባይ መጋቢት 8 ቀን 2012 ዓ.ም የመጣ መሆኑን ገልጸዋል። ሁለቱም አስገዳጅ የለይቶ ማቆያ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት የገቡ ናቸው።

- ሶስተኛው የ28 ዓመት ወንድ፤ አራተኛውም የ56 ዓመት ወንድ፣ አምስተኛው የ30 ዓመት ወንድ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ናቸው። እነዚህ ሰዎች ያላቸው ግንኙነት እየተጣራ ነው።

- ስድስተኛዋ ሰው የ33 ዓመት ሴት ስትሆን በድሬዳዋ ከዚህ በፊት በኮሮና ቫይረስ መያዙ ከተገለጸው ሰው ጋር ግንኙነት ነበራት።

@Sebeer_zena

BY ሠበር ዜና


Share with your friend now:
tgoop.com/sebeer_zena/2679

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. ‘Ban’ on Telegram Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. 6How to manage your Telegram channel?
from us


Telegram ሠበር ዜና
FROM American