SEBEER_ZENA Telegram 2770
የ4 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው የፌዴራል ፖሊስ አባል!

ከባለቤቱ ጋር በተፈጠረ ጊዜአዊ አለመግባባት የ4 ግለሰቦችን ህይወት በመሳሪያ ተኩሶ ያጠፋው የፖሊስ አባል ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽ አስታወቀ፡፡

ተጠርጣሪው የግድያ ወንጀሉን የፈፀመው መስከረም 1 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጨርጨር ጊርጊሮስ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡

ተጠርጣሪው ረዳት ሳጅን መልህቁ መኪ የተባለ የፖሊስ አባል ሲሆን ከባለቤቱ ጋር በትዳር ለሁለት አመት አብረው ሲኖሩ በመካከላቸው በተፈጠረ አለመግባባት ከ15 ቀን በፊት ባለቤቱ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ሄዳለች።

ከባለቤቱ እንዲሁም ከቤተሰቦቿ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ምክንያት በማድረግ ተጠርጣሪው የፖሊስ አባል ለስራ የታጠቀውን ክላሽ ኮቭ መሳሪያ ይዞ ወደ ባለቤቱ ቤተሰቦች ቤት በመሄድ ፦

- የሚስቱን እናት ፣
- የእንጀራ አባቷን ፣
- የእህቷን ባል እና የቤት ሰራተኛን በአጠቃላይ 4 ግለሰቦችን ተኩሶ በመምታት ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርጓል፡፡

የአዲስ አመት የበዓል አከባበር በሰላም እንዲከወን መላው የፖሊስ አባላትና የፀጥታ ሃይሉ ሌት ከቀን ሃላፊነታቸውን በቁርጠኝነት ሲፈፅሙ ብለሹ ስብዕና ባለው አንድ የፖሊስ አባል በተፈፀመው ተግባር የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽ በእጅጉ ማዘኑን ገልጿል።

ድርጊቱ የፖሊስ አባላቱን እንዲሁም የፀጥታ ሃይሉን የማይወክል መሆኑንም የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

ምንጭ፦ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን



tgoop.com/sebeer_zena/2770
Create:
Last Update:

የ4 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው የፌዴራል ፖሊስ አባል!

ከባለቤቱ ጋር በተፈጠረ ጊዜአዊ አለመግባባት የ4 ግለሰቦችን ህይወት በመሳሪያ ተኩሶ ያጠፋው የፖሊስ አባል ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽ አስታወቀ፡፡

ተጠርጣሪው የግድያ ወንጀሉን የፈፀመው መስከረም 1 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጨርጨር ጊርጊሮስ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡

ተጠርጣሪው ረዳት ሳጅን መልህቁ መኪ የተባለ የፖሊስ አባል ሲሆን ከባለቤቱ ጋር በትዳር ለሁለት አመት አብረው ሲኖሩ በመካከላቸው በተፈጠረ አለመግባባት ከ15 ቀን በፊት ባለቤቱ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ሄዳለች።

ከባለቤቱ እንዲሁም ከቤተሰቦቿ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ምክንያት በማድረግ ተጠርጣሪው የፖሊስ አባል ለስራ የታጠቀውን ክላሽ ኮቭ መሳሪያ ይዞ ወደ ባለቤቱ ቤተሰቦች ቤት በመሄድ ፦

- የሚስቱን እናት ፣
- የእንጀራ አባቷን ፣
- የእህቷን ባል እና የቤት ሰራተኛን በአጠቃላይ 4 ግለሰቦችን ተኩሶ በመምታት ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርጓል፡፡

የአዲስ አመት የበዓል አከባበር በሰላም እንዲከወን መላው የፖሊስ አባላትና የፀጥታ ሃይሉ ሌት ከቀን ሃላፊነታቸውን በቁርጠኝነት ሲፈፅሙ ብለሹ ስብዕና ባለው አንድ የፖሊስ አባል በተፈፀመው ተግባር የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽ በእጅጉ ማዘኑን ገልጿል።

ድርጊቱ የፖሊስ አባላቱን እንዲሁም የፀጥታ ሃይሉን የማይወክል መሆኑንም የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

ምንጭ፦ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

BY ሠበር ዜና




Share with your friend now:
tgoop.com/sebeer_zena/2770

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. The Standard Channel The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram ሠበር ዜና
FROM American