Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/sehkaliderashid/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች@sehkaliderashid P.1054
SEHKALIDERASHID Telegram 1054
╔═══════════════╗
ከ ሡልጣን ሱለይማን አልቃኑኒ
ለ ፈረንሳዩ ንጉስ የተፃፈ ደብዳቤ
╚═══════════════╝

በታላቁ ሱልጣን ሱለይማን አልቃኑኒ የአመራር ዘመን በፈረንሳይ ውስጥ ወንዶች ከሴቶች ጋር እየጨፈሩ ነው የሚል ዜና ኸሊፋው ጆሮ ዘንድ ደረሰ። በንዴት በግኖ ደብዳቤን ፃፈ። ወደ ፈረንሳዩ ንጉስም ላከ፡፡
"በሀገራችሁ ያሉ ሀፍረት የሌላቸው ወንዶችና ሴቶች በሰዎች ፊት ተቃቅፈው እየጨፈሩ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሀገራችሁ ከእኛ ድንበር ጎን ስላለች ይህ ጋጠወጥ ስነምግባር ወደእኛም ሊዛመት ይችላልና መልዕክቴ እንደደረሰህ በፍጥነት ይህን እርኩስ ተግባር አስቁም አለዚያ እኔው ዘምቼ ለማጥፋት ወደናንተው ሀገር እመጣለሁ"
ከዚህ ደብዳቤ በኋላ ጭፈራው በፈረንሳይ ውስጥ ለመቶ ዓመታት ሙሉ በምስጢርና በድብቅ ይከወን እንደነበረ የኦስትሪያው ታሪክ ጸሐፊ ሀመር ዘግቧል፡፡
ሱለይማን የአመራር ብቃቱ በታሪክ ድርሳናት ተገልፀዋል። ራሱ ውጊያ ውስጥ እየገባ ከጠላቶቹ ጋር በሠይፍ ይዋጋ ነበር። ወታደሮቹን ሁሉ በውጊያ ውስጥ ይቀሰቅሳቸዋል።
"እናንተ ዘማች ታጋዮች ሆይ! የአላህ ወታደር ሁኑ። ጠንክሩ በርቱ። ለዲናችሁም መስዋዕት ክፈሉ። ከፊት ለፊታችሁ ጀነትንና ሑረል ዓይንን አድርጋችሁ ተዋጉ" እያለ ይመክር ነበር።
ማንኛውም ድርጊቱን የሚከውነው በእስልምና ድንጋጌዎች ሥር ነው። ሸሪዓን በጣም ተግባራዊ ያደርጋል። ኢስላም የሚያዘውን ማንኛውንም ነገር እሱ መጀመሪያ ተግብሮ ህዝቦቹ እንዲተገብሩ ያደርጋል። በእሱ ግዛት ያሉ ሙስሊም ያልሆኑ የሌላ ኃይማኖት ተከታዮች በደልም ሆነ ግፍ አይደርስባቸውም። መመሪያው ሐቅና ፍትህ ብቻ ነው።
በግዛቱ ውስጥ ፍትህ እንዲነግስ ከፍተኛ ጥረት ያደርጋል። በየጊዜው ከተለያዩ አካባቢዎች ዑለማኦች ግዛቱን እንዲጎበኙና የፍትህ መጓደል ካለ መረጃ እንዲያቀርቡለት ያደርግ ነበር። በተለይ ወደ ገጠር ክልሎች እየሄደ የፍትህ ይዞታውን ይመለከታል። ፍትህ ተጓደለብን የሚሉ ሰዎችን በግንባር ያደምጣቸዋል። መፍትሔም ይሰጣቸዋል።
በለሊት ሰዓት በከተማ ውስጥ እየተዘዋወረ ይመለከታል። የሰውን ችግር በመጠየቅ ችግራቸውን ይፈታል።
"ኢስላምን ማገልገል ፍላጎቴ ነው። በክህደት መንገድ ላይ ያሉ ታጋዮች ድልን እንዲጎናፀፉ አልፈቅድም። በገንዘቤና በሕይወቴ አላህን መገዛት የምንጊዜም ትግሌ ነው። ከአላህ የሆነ ድልን ተጎናፅፌ ትልቁን ኢስላማዊ ስርወ መንግስትን ማጠናከር ምኞቴ ነው" ይል ነበር።

═════════════════
ይህ የዩቱዩብ ፔጄ ነው ሰብስክራይብ አድርገው የጀግኖችን ታሪክ ይከታተሉ
👇👇
https://youtube.com/channel/UCPgxFIQ_qZ2XHM1di_y_xoA

ይህ ደግሞ የቴሌግራም አካውንታችን ነው
👇👇👇
http://www.tgoop.com/sehkaliderashid
═════════════════
ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ
╔═══════════════╗
Like Comment Share
ኢኽላስ - ታማኝነት - ትጋት - ስኬት
╚═══════════════╝



tgoop.com/sehkaliderashid/1054
Create:
Last Update:

╔═══════════════╗
ከ ሡልጣን ሱለይማን አልቃኑኒ
ለ ፈረንሳዩ ንጉስ የተፃፈ ደብዳቤ
╚═══════════════╝

በታላቁ ሱልጣን ሱለይማን አልቃኑኒ የአመራር ዘመን በፈረንሳይ ውስጥ ወንዶች ከሴቶች ጋር እየጨፈሩ ነው የሚል ዜና ኸሊፋው ጆሮ ዘንድ ደረሰ። በንዴት በግኖ ደብዳቤን ፃፈ። ወደ ፈረንሳዩ ንጉስም ላከ፡፡
"በሀገራችሁ ያሉ ሀፍረት የሌላቸው ወንዶችና ሴቶች በሰዎች ፊት ተቃቅፈው እየጨፈሩ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሀገራችሁ ከእኛ ድንበር ጎን ስላለች ይህ ጋጠወጥ ስነምግባር ወደእኛም ሊዛመት ይችላልና መልዕክቴ እንደደረሰህ በፍጥነት ይህን እርኩስ ተግባር አስቁም አለዚያ እኔው ዘምቼ ለማጥፋት ወደናንተው ሀገር እመጣለሁ"
ከዚህ ደብዳቤ በኋላ ጭፈራው በፈረንሳይ ውስጥ ለመቶ ዓመታት ሙሉ በምስጢርና በድብቅ ይከወን እንደነበረ የኦስትሪያው ታሪክ ጸሐፊ ሀመር ዘግቧል፡፡
ሱለይማን የአመራር ብቃቱ በታሪክ ድርሳናት ተገልፀዋል። ራሱ ውጊያ ውስጥ እየገባ ከጠላቶቹ ጋር በሠይፍ ይዋጋ ነበር። ወታደሮቹን ሁሉ በውጊያ ውስጥ ይቀሰቅሳቸዋል።
"እናንተ ዘማች ታጋዮች ሆይ! የአላህ ወታደር ሁኑ። ጠንክሩ በርቱ። ለዲናችሁም መስዋዕት ክፈሉ። ከፊት ለፊታችሁ ጀነትንና ሑረል ዓይንን አድርጋችሁ ተዋጉ" እያለ ይመክር ነበር።
ማንኛውም ድርጊቱን የሚከውነው በእስልምና ድንጋጌዎች ሥር ነው። ሸሪዓን በጣም ተግባራዊ ያደርጋል። ኢስላም የሚያዘውን ማንኛውንም ነገር እሱ መጀመሪያ ተግብሮ ህዝቦቹ እንዲተገብሩ ያደርጋል። በእሱ ግዛት ያሉ ሙስሊም ያልሆኑ የሌላ ኃይማኖት ተከታዮች በደልም ሆነ ግፍ አይደርስባቸውም። መመሪያው ሐቅና ፍትህ ብቻ ነው።
በግዛቱ ውስጥ ፍትህ እንዲነግስ ከፍተኛ ጥረት ያደርጋል። በየጊዜው ከተለያዩ አካባቢዎች ዑለማኦች ግዛቱን እንዲጎበኙና የፍትህ መጓደል ካለ መረጃ እንዲያቀርቡለት ያደርግ ነበር። በተለይ ወደ ገጠር ክልሎች እየሄደ የፍትህ ይዞታውን ይመለከታል። ፍትህ ተጓደለብን የሚሉ ሰዎችን በግንባር ያደምጣቸዋል። መፍትሔም ይሰጣቸዋል።
በለሊት ሰዓት በከተማ ውስጥ እየተዘዋወረ ይመለከታል። የሰውን ችግር በመጠየቅ ችግራቸውን ይፈታል።
"ኢስላምን ማገልገል ፍላጎቴ ነው። በክህደት መንገድ ላይ ያሉ ታጋዮች ድልን እንዲጎናፀፉ አልፈቅድም። በገንዘቤና በሕይወቴ አላህን መገዛት የምንጊዜም ትግሌ ነው። ከአላህ የሆነ ድልን ተጎናፅፌ ትልቁን ኢስላማዊ ስርወ መንግስትን ማጠናከር ምኞቴ ነው" ይል ነበር።

═════════════════
ይህ የዩቱዩብ ፔጄ ነው ሰብስክራይብ አድርገው የጀግኖችን ታሪክ ይከታተሉ
👇👇
https://youtube.com/channel/UCPgxFIQ_qZ2XHM1di_y_xoA

ይህ ደግሞ የቴሌግራም አካውንታችን ነው
👇👇👇
http://www.tgoop.com/sehkaliderashid
═════════════════
ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ
╔═══════════════╗
Like Comment Share
ኢኽላስ - ታማኝነት - ትጋት - ስኬት
╚═══════════════╝

BY የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች


Share with your friend now:
tgoop.com/sehkaliderashid/1054

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Telegram Channels requirements & features In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013.
from us


Telegram የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች
FROM American