Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/sehkaliderashid/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች@sehkaliderashid P.1055
SEHKALIDERASHID Telegram 1055
╔═══════════════╗
የረሱል ኒካህ ዕለት
══════════════

የሙሽሪት እና የሙሽራው አጎቶች ተሰባስበው ወጉን ሊጀምሩ እርስ በርስ እየተያዩ ነው። የሙሽራው አጎት የሆነው አቡ ጣሊብ ከመሐል ብድግ ብሎ ቆመ።
ስፍራው ላይ የታደሙት ሰዎች አቡ ጣሊብ ለመናገር እንደቆመ ሲረዱ ፅሞናን አሰፈሩ። አቡ ጣሊብም ንግግር ጀመረ፦ "የኢብራሂም ዝርያዎች እና የኢስማዒል ፍሬዎች ያደረገን ጌታ የክብርነት ቤቱ ጠባቂያዎች እና የጎብኚዎቹም ተቀባይ ስላደረገን ጌታችንን እናመሰግናለን። በመቀጠል ይህ የወንድሜ ልጅ ምንም እንኳ ደሃ ቢሆንም ከመካ ቁረይሽ ወጣቶች ብታነፃፅሩት ብጤ የሌለው ሲሆን በልግስናም፣ በትህትናም፣ በክብርም ማንም አይስተካከለውም። ባለ ፀጋነት እንደሆን የቀን ጥላ ማታ ጠፊ ነው። ልጃችን ልጃችሁን የከጀለ ሲሆን ልጃችሁም ልጃችንን ከጅላለች እና የሻችሁን የመህር ተመን ወስኑ ከፋዩ እኔ ነኝ" ብሎ የሽምግልና ሂደቱን አስጀመረ።

የሙሽሪት አጎት እሷን ወክሎ ሊድራት ከተሰየመበት መንበር ተቀምጦ እንዲህ አለ፦ "ባወሳኋቸው ፀጋዎች ሁላ ለጌታችን ምስጋና ይገባው። የመላው አረብ በላጮች ስላደረገንም እያመሰገንን እናንተም በኑ ሀሺሞች የዐረብ ሁላ ቁንጮ መሆናችሁን እንመሰክራለን። እኛም ከናንተ በሚያስተሳስረን የዝምድና ገመድ ለመተሳሰር ከጅለናል" ብሎ ሽምግልናውን ተቀበለ።
ንግግሩን ቀጠለ። በስፍራው ወደታደሙ የቁረይሽ ነገዶች ፊቱን አዙሮም፦ "እናንተ የቁረይሽ ነገዶች ሆይ! እኔ ኸዲጃ ኹወይሊድን ለሙሐመድ ዐብዱላህ የዳርኩ ስሆን እናንተም ምስክር ሁኑ" ብሎ ለኸዲጃ የአለማቱን ክብረት ሸለማት።

ይኼኛው የረሱል (صلى الله عليه وسلم) ሰርግ ቢያመልጠንም ነገ በአኪራ በጀነት እልፍኞች ውስጥ የሚደገሰውን ሰርጋቸውን በክብር እንድናጅባቸው አላህ ይወፍቀን።

═════════════════
ይህ የዩቱዩብ ፔጄ ነው ሰብስክራይብ አድርገው የጀግኖችን ታሪክ ይከታተሉ
👇👇
https://youtube.com/channel/UCPgxFIQ_qZ2XHM1di_y_xoA

ይህ ደግሞ የቴሌግራም አካውንታችን ነው
👇👇👇
http://www.tgoop.com/sehkaliderashid
═════════════════
ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ
╔═══════════════╗
Like Comment Share
ኢኽላስ - ታማኝነት - ትጋት - ስኬት
╚═══════════════╝



tgoop.com/sehkaliderashid/1055
Create:
Last Update:

╔═══════════════╗
የረሱል ኒካህ ዕለት
══════════════

የሙሽሪት እና የሙሽራው አጎቶች ተሰባስበው ወጉን ሊጀምሩ እርስ በርስ እየተያዩ ነው። የሙሽራው አጎት የሆነው አቡ ጣሊብ ከመሐል ብድግ ብሎ ቆመ።
ስፍራው ላይ የታደሙት ሰዎች አቡ ጣሊብ ለመናገር እንደቆመ ሲረዱ ፅሞናን አሰፈሩ። አቡ ጣሊብም ንግግር ጀመረ፦ "የኢብራሂም ዝርያዎች እና የኢስማዒል ፍሬዎች ያደረገን ጌታ የክብርነት ቤቱ ጠባቂያዎች እና የጎብኚዎቹም ተቀባይ ስላደረገን ጌታችንን እናመሰግናለን። በመቀጠል ይህ የወንድሜ ልጅ ምንም እንኳ ደሃ ቢሆንም ከመካ ቁረይሽ ወጣቶች ብታነፃፅሩት ብጤ የሌለው ሲሆን በልግስናም፣ በትህትናም፣ በክብርም ማንም አይስተካከለውም። ባለ ፀጋነት እንደሆን የቀን ጥላ ማታ ጠፊ ነው። ልጃችን ልጃችሁን የከጀለ ሲሆን ልጃችሁም ልጃችንን ከጅላለች እና የሻችሁን የመህር ተመን ወስኑ ከፋዩ እኔ ነኝ" ብሎ የሽምግልና ሂደቱን አስጀመረ።

የሙሽሪት አጎት እሷን ወክሎ ሊድራት ከተሰየመበት መንበር ተቀምጦ እንዲህ አለ፦ "ባወሳኋቸው ፀጋዎች ሁላ ለጌታችን ምስጋና ይገባው። የመላው አረብ በላጮች ስላደረገንም እያመሰገንን እናንተም በኑ ሀሺሞች የዐረብ ሁላ ቁንጮ መሆናችሁን እንመሰክራለን። እኛም ከናንተ በሚያስተሳስረን የዝምድና ገመድ ለመተሳሰር ከጅለናል" ብሎ ሽምግልናውን ተቀበለ።
ንግግሩን ቀጠለ። በስፍራው ወደታደሙ የቁረይሽ ነገዶች ፊቱን አዙሮም፦ "እናንተ የቁረይሽ ነገዶች ሆይ! እኔ ኸዲጃ ኹወይሊድን ለሙሐመድ ዐብዱላህ የዳርኩ ስሆን እናንተም ምስክር ሁኑ" ብሎ ለኸዲጃ የአለማቱን ክብረት ሸለማት።

ይኼኛው የረሱል (صلى الله عليه وسلم) ሰርግ ቢያመልጠንም ነገ በአኪራ በጀነት እልፍኞች ውስጥ የሚደገሰውን ሰርጋቸውን በክብር እንድናጅባቸው አላህ ይወፍቀን።

═════════════════
ይህ የዩቱዩብ ፔጄ ነው ሰብስክራይብ አድርገው የጀግኖችን ታሪክ ይከታተሉ
👇👇
https://youtube.com/channel/UCPgxFIQ_qZ2XHM1di_y_xoA

ይህ ደግሞ የቴሌግራም አካውንታችን ነው
👇👇👇
http://www.tgoop.com/sehkaliderashid
═════════════════
ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ
╔═══════════════╗
Like Comment Share
ኢኽላስ - ታማኝነት - ትጋት - ስኬት
╚═══════════════╝

BY የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች


Share with your friend now:
tgoop.com/sehkaliderashid/1055

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram.
from us


Telegram የሼኽ ኻሊድ አር-ራሺድ ዳዕዋዎች
FROM American