SEWMEHONETH Telegram 165
🙏 ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴት አደራችሁ🙏

እሰቲ ሰው ፈልጉ
📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖
አንደበተ ርቱእ - ቋንቋው ቀጥተኛ፣
ለሌላው አሳቢ - ያልሆነ ምቀኛ፤

ከሸር ካሉባልታ - ከክፋት የራቀ፣
ጉራና ትምክህትን - በፍፁም የናቀ፣
አውቃለሁኝ ብሎ - ያልተመፃደቀ፤

ሁሉንም አክባሪ - በሰው የማይኮራ፣
ለፍርድ የማይቸኩል - ቃሉ የተገራ፤

ፍቅር ቁምነገሩ - ከወረት የፀዳ፣
በመከራ ሰዓት - ወዳጁን ያልከዳ፤

ፈጣሪን አመስጋኝ - የሚኖር በወጉ፤
እርሱ ነው ሰው ማለት - እስቲ ሰው ፈልጉ፡፡


🙌መልካም ቀን ቸር ያውለን🙌

@sewmehoneth



tgoop.com/sewmehonEth/165
Create:
Last Update:

🙏 ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴት አደራችሁ🙏

እሰቲ ሰው ፈልጉ
📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖
አንደበተ ርቱእ - ቋንቋው ቀጥተኛ፣
ለሌላው አሳቢ - ያልሆነ ምቀኛ፤

ከሸር ካሉባልታ - ከክፋት የራቀ፣
ጉራና ትምክህትን - በፍፁም የናቀ፣
አውቃለሁኝ ብሎ - ያልተመፃደቀ፤

ሁሉንም አክባሪ - በሰው የማይኮራ፣
ለፍርድ የማይቸኩል - ቃሉ የተገራ፤

ፍቅር ቁምነገሩ - ከወረት የፀዳ፣
በመከራ ሰዓት - ወዳጁን ያልከዳ፤

ፈጣሪን አመስጋኝ - የሚኖር በወጉ፤
እርሱ ነው ሰው ማለት - እስቲ ሰው ፈልጉ፡፡


🙌መልካም ቀን ቸር ያውለን🙌

@sewmehoneth

BY ሰው መሆን 🇪🇹


Share with your friend now:
tgoop.com/sewmehonEth/165

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram ሰው መሆን 🇪🇹
FROM American