Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/sewmehonEth/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሰው መሆን 🇪🇹@sewmehonEth P.170
SEWMEHONETH Telegram 170
🙏ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴት አደራችሁ🙏

የሰው ዋጋው ስንት ነው?

ዛሬ ጠዋታ ወደስራ ሳመራ በአይኔ ያየውትን አሳዛኝ ክስተት ላካፍላችሁ፡፡ ወቅቱ ክረምት በመሆኑ ጠዋትና ማታ ዝናብ መመታት የተለመደ ነው፡፡ ጠዋት እንደወትሮዬ ከትራንስፖርት እንደወረድኩ ወደ መስሪያ ቤቴ የምታደርሰኝን የ5 ደቂቃ የእግር መንገድ በፍጥነት መራመድን ተያይዣለው፡፡

ትንሽ እንደተጓዝኩ ግን ቃሊቲ ውሃ ልማት አልፍ ብሎ ኮርኪ ፋብሪካ ፊት ለፊት ብዙ ትራፊክ ፖሊሶች ብዙ ፖሊሶች በድንጋጤና በወከባ ቆመው ተመለከትኩ፡፡ ብዙ ትራፊኮችን በመመልከቴ እና በቦታው ብዙ የቆሙ ከባድ ተሽከርካሪዎችን በማየቴ ነገሩ ከህገ-ወጥ ጭነት ጋር የተያያዘ ነው ስል አሰብኩ፤ ግን በጣም በትልቁ ተሳስቼ ነበር፡፡

ወደ እነሱ እንደተጠጋውም በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው አስከሬን በአይኔ አየው፤ ለዛውም እንደ እንሰሳ ተቀጥቅጦና ተወግቶ ተገድሎ ደሙ ሙሉ መሬቱን ሸፍኖ፡፡ እርግጠኛ ባልሆንም በቦታው የነበሩ ፖሊሶችና ትራፊኮች ከውሃ መውረጃ ትቦ ውስጥ አውጥተን ካነበብነው መታወቂያው ላይ አገኘን ባሉት መረጃ ተማሪ ነው አሉ፡፡ መሬት ላይ ከጎኑ ወድቆ የተገኘ የላፕቶፕ ቦርሳም አለ፡፡

ብቻ ይሄ ሰው ወጣትም ይሁን ሽማግሌ፤ ህፃንም ይሁን አዋቂ፤ በጨለማ ተገሎ እንደ እንሰሳ መሬት ላይ ተጥሎ ስጋውን ዝናብ ሲደበድበው አድሯል፡፡

ይህን ሰው በግፍ የገደሉት የሰይጣን ሙሽሮች ምንም የተለየ ምክንያት ይኑራቸውም አይኑራቸውም ክቡር የሆነውን የሰው ነፍስ ያጠፉተ ለምድራዊ ጥቅም ፣ ቁስ ወይም ገንዘብ ሲሉ ነው፡፡

እውነት ግን የሰው ዋጋው ስንት ነው?

የሰው ነፍስ በደቂቃ ከሚጠፋ ገንዘብ ታንሳለችን?

የሰው ነፍስ ከአንድ ስማርት ፎን ታንሳለችን?

የሰው ነፍስ ወድቆ ከሚሰበር ኮምፒውተር አንሳ ነውን?

ኧረ እንደው ሲጀምር የሰው ልጅ ከምንስ ጋር በምን መለኪያ ይወዳደራል?

ውድ ጓደኞቼ ጠባቂ አንድ አምላክ ቢሆንም እራሳችንም የተቻለንን ጥንቃቄ መውሰድ እንዳለብን ይሰማኛል፡፡ ኪሳችን ውስጥ ያለን 50 ብር ለመውሰድ ሊገለን ጩቤ የሚያወጣ ወሮ በላ ያለበት ዘመን ላይ ደርሰናልና በግዜ ወደየቤታችን እንግባ፡፡ ወንድማዊ ምክሬ ነው፡፡ ፈጣሪ ማስተዋል የሚችል አእምሮን ለሁላችን ይስጠን፤ እንደቀልድ በየሜዳው ደማቸው የሚፈሰውን እህት ወንድሞች ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑር፡፡

🙌መልካም ቀን🙌

Join and share 👉 @sewmehoneth



tgoop.com/sewmehonEth/170
Create:
Last Update:

🙏ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴት አደራችሁ🙏

የሰው ዋጋው ስንት ነው?

ዛሬ ጠዋታ ወደስራ ሳመራ በአይኔ ያየውትን አሳዛኝ ክስተት ላካፍላችሁ፡፡ ወቅቱ ክረምት በመሆኑ ጠዋትና ማታ ዝናብ መመታት የተለመደ ነው፡፡ ጠዋት እንደወትሮዬ ከትራንስፖርት እንደወረድኩ ወደ መስሪያ ቤቴ የምታደርሰኝን የ5 ደቂቃ የእግር መንገድ በፍጥነት መራመድን ተያይዣለው፡፡

ትንሽ እንደተጓዝኩ ግን ቃሊቲ ውሃ ልማት አልፍ ብሎ ኮርኪ ፋብሪካ ፊት ለፊት ብዙ ትራፊክ ፖሊሶች ብዙ ፖሊሶች በድንጋጤና በወከባ ቆመው ተመለከትኩ፡፡ ብዙ ትራፊኮችን በመመልከቴ እና በቦታው ብዙ የቆሙ ከባድ ተሽከርካሪዎችን በማየቴ ነገሩ ከህገ-ወጥ ጭነት ጋር የተያያዘ ነው ስል አሰብኩ፤ ግን በጣም በትልቁ ተሳስቼ ነበር፡፡

ወደ እነሱ እንደተጠጋውም በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው አስከሬን በአይኔ አየው፤ ለዛውም እንደ እንሰሳ ተቀጥቅጦና ተወግቶ ተገድሎ ደሙ ሙሉ መሬቱን ሸፍኖ፡፡ እርግጠኛ ባልሆንም በቦታው የነበሩ ፖሊሶችና ትራፊኮች ከውሃ መውረጃ ትቦ ውስጥ አውጥተን ካነበብነው መታወቂያው ላይ አገኘን ባሉት መረጃ ተማሪ ነው አሉ፡፡ መሬት ላይ ከጎኑ ወድቆ የተገኘ የላፕቶፕ ቦርሳም አለ፡፡

ብቻ ይሄ ሰው ወጣትም ይሁን ሽማግሌ፤ ህፃንም ይሁን አዋቂ፤ በጨለማ ተገሎ እንደ እንሰሳ መሬት ላይ ተጥሎ ስጋውን ዝናብ ሲደበድበው አድሯል፡፡

ይህን ሰው በግፍ የገደሉት የሰይጣን ሙሽሮች ምንም የተለየ ምክንያት ይኑራቸውም አይኑራቸውም ክቡር የሆነውን የሰው ነፍስ ያጠፉተ ለምድራዊ ጥቅም ፣ ቁስ ወይም ገንዘብ ሲሉ ነው፡፡

እውነት ግን የሰው ዋጋው ስንት ነው?

የሰው ነፍስ በደቂቃ ከሚጠፋ ገንዘብ ታንሳለችን?

የሰው ነፍስ ከአንድ ስማርት ፎን ታንሳለችን?

የሰው ነፍስ ወድቆ ከሚሰበር ኮምፒውተር አንሳ ነውን?

ኧረ እንደው ሲጀምር የሰው ልጅ ከምንስ ጋር በምን መለኪያ ይወዳደራል?

ውድ ጓደኞቼ ጠባቂ አንድ አምላክ ቢሆንም እራሳችንም የተቻለንን ጥንቃቄ መውሰድ እንዳለብን ይሰማኛል፡፡ ኪሳችን ውስጥ ያለን 50 ብር ለመውሰድ ሊገለን ጩቤ የሚያወጣ ወሮ በላ ያለበት ዘመን ላይ ደርሰናልና በግዜ ወደየቤታችን እንግባ፡፡ ወንድማዊ ምክሬ ነው፡፡ ፈጣሪ ማስተዋል የሚችል አእምሮን ለሁላችን ይስጠን፤ እንደቀልድ በየሜዳው ደማቸው የሚፈሰውን እህት ወንድሞች ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑር፡፡

🙌መልካም ቀን🙌

Join and share 👉 @sewmehoneth

BY ሰው መሆን 🇪🇹


Share with your friend now:
tgoop.com/sewmehonEth/170

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

More>> Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist.
from us


Telegram ሰው መሆን 🇪🇹
FROM American