SEWMEHONETH Telegram 411
Forwarded from Nilejobs-ናይልስራ via @like
አንዳንድ ሰው ልክ እንደ ባዶ ጀሪካን ነው። አለ አይደል ያ ትልቁ 20 ሌትር የሚይዘው? ውሀ........ ወይንም ዘይት........ ወይንም ጠላ..........ይዞ የምናውቀው ቢጫው ጀሪካን?
ልክ እንደሱ
ከሩሩሩሩሩቅ ስታዩት ብዙዙዙ ክብደት ያለው ይመስልና ከባድ ነገር ለማንሳት
በምትጠቀሙት ሀይል ብድግ ስታደርጉት ባዶ🙆‍♂
እኔ ለጀሪካኑ ሲሆን ያስቀኛል 😁ሙሉ መስሎኝ ለማንሳት የተጠቀምኩት ሀይል
ጀሪካኑ ባዶ ሲሆንብኝ ያስቀኛል።
ለሰው ሲሆን ግን ትንሽ ይከብዳል!
ሁሉም ሰው መጀመርያ ልክ እንዳወቅነው ወይንም እንዳሳየን ማንነቱ መዝለቅ
ቢችል ምን አለበት?

@dirty_meme & @ethio_memes2



tgoop.com/sewmehonEth/411
Create:
Last Update:

አንዳንድ ሰው ልክ እንደ ባዶ ጀሪካን ነው። አለ አይደል ያ ትልቁ 20 ሌትር የሚይዘው? ውሀ........ ወይንም ዘይት........ ወይንም ጠላ..........ይዞ የምናውቀው ቢጫው ጀሪካን?
ልክ እንደሱ
ከሩሩሩሩሩቅ ስታዩት ብዙዙዙ ክብደት ያለው ይመስልና ከባድ ነገር ለማንሳት
በምትጠቀሙት ሀይል ብድግ ስታደርጉት ባዶ🙆‍♂
እኔ ለጀሪካኑ ሲሆን ያስቀኛል 😁ሙሉ መስሎኝ ለማንሳት የተጠቀምኩት ሀይል
ጀሪካኑ ባዶ ሲሆንብኝ ያስቀኛል።
ለሰው ሲሆን ግን ትንሽ ይከብዳል!
ሁሉም ሰው መጀመርያ ልክ እንዳወቅነው ወይንም እንዳሳየን ማንነቱ መዝለቅ
ቢችል ምን አለበት?

@dirty_meme & @ethio_memes2

BY ሰው መሆን 🇪🇹




Share with your friend now:
tgoop.com/sewmehonEth/411

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Content is editable within two days of publishing Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation.
from us


Telegram ሰው መሆን 🇪🇹
FROM American