Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/silatullah_4u/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሲልዐቱላህ(سلعة الله)@silatullah_4u P.7489
SILATULLAH_4U Telegram 7489
ሰሞኑን ሳይንቲስቶች በ2050 ዘላለም ለመኖር የሚያስችለንን ጥናት እያደረግን ነው ብለዋል።

ይህ ጉዳይ አደም ገና በጀነት እያለ ሞክሮት የተባረረበት ነው።

አላህ አደምን እንደፈጠረው ሟች መሆኑን ነግሮት ነበረ። ከዚያም ለመፈተኛ አንዲት ዛፍ ተከለና ከዚች እንዳትበላ አለው።

አደምና ሀረዋ የጀነት ኑሮ ስለጣማቸው ዘላለም መኖርን ፈለጉ። ሸይጧንም ይህቺን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ እነሱ መጥቶ፦

«ጌታችሁም መልአኮች እንዳትሆኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትሆኑ እንጂ ከዚች ዛፍ እንዳትበሉ አልከለከላችሁም አላቸው።»
(አዕራፍ 20)

እነሱም ዘላለም መኖርን በጣም ተመኝተው ነበርና ከዛፊቱ በሉ። ነገርግን የሸይጧን ቃል ውሸት ሆነና መሸፈኛቸው ከላያቸው ላይ ተገፍፎ ራቁታቸው ቀሩ። አላህም በሰሩት ጥፋት ምክንያት ወደ ምድር ጣላቸው።

አሁን ከብዙ ዘመናት በኋላ ሳይንቲስቶች እንደገና ዘላለም ለመኖር እየሰራን ነው ይላሉ። በእርግጥ ዘላለም መኖርን መመኘት ተፈጥሯዊ ነው። ነገርግን የአላህ ቀደር ቀድሞ ተፅፏልና የሚቻል አይደለም።

አላህ እንዲህ ብሏልና፦

«ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት። ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሳዔ ቀን ብቻ ነው። ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ። ቅርቢቱም ህይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም።»
(አል-ኢምራን 185)
==========
ربنا لا تأخذنا بما فعل السفهاء منا...
=========

www.tgoop.com/silatullah_4u



tgoop.com/silatullah_4u/7489
Create:
Last Update:

ሰሞኑን ሳይንቲስቶች በ2050 ዘላለም ለመኖር የሚያስችለንን ጥናት እያደረግን ነው ብለዋል።

ይህ ጉዳይ አደም ገና በጀነት እያለ ሞክሮት የተባረረበት ነው።

አላህ አደምን እንደፈጠረው ሟች መሆኑን ነግሮት ነበረ። ከዚያም ለመፈተኛ አንዲት ዛፍ ተከለና ከዚች እንዳትበላ አለው።

አደምና ሀረዋ የጀነት ኑሮ ስለጣማቸው ዘላለም መኖርን ፈለጉ። ሸይጧንም ይህቺን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ እነሱ መጥቶ፦

«ጌታችሁም መልአኮች እንዳትሆኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትሆኑ እንጂ ከዚች ዛፍ እንዳትበሉ አልከለከላችሁም አላቸው።»
(አዕራፍ 20)

እነሱም ዘላለም መኖርን በጣም ተመኝተው ነበርና ከዛፊቱ በሉ። ነገርግን የሸይጧን ቃል ውሸት ሆነና መሸፈኛቸው ከላያቸው ላይ ተገፍፎ ራቁታቸው ቀሩ። አላህም በሰሩት ጥፋት ምክንያት ወደ ምድር ጣላቸው።

አሁን ከብዙ ዘመናት በኋላ ሳይንቲስቶች እንደገና ዘላለም ለመኖር እየሰራን ነው ይላሉ። በእርግጥ ዘላለም መኖርን መመኘት ተፈጥሯዊ ነው። ነገርግን የአላህ ቀደር ቀድሞ ተፅፏልና የሚቻል አይደለም።

አላህ እንዲህ ብሏልና፦

«ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት። ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሳዔ ቀን ብቻ ነው። ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ። ቅርቢቱም ህይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም።»
(አል-ኢምራን 185)
==========
ربنا لا تأخذنا بما فعل السفهاء منا...
=========

www.tgoop.com/silatullah_4u

BY ሲልዐቱላህ(سلعة الله)




Share with your friend now:
tgoop.com/silatullah_4u/7489

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree."
from us


Telegram ሲልዐቱላህ(سلعة الله)
FROM American