SRATEBETKRSTYANE Telegram 9024
#እንኳን #ለቅድስት #ሥላሴ #በዓል #አደረሳችሁ
አብርሃም ይስሐቅን ለመሰዋት ወደተራራ ወስዶት ነበር። እግዚአብሔር ግን በይስሐቅ ፈንታ በግን በዕፀ ሳቤቅ አወረደለት። ያ በግ ከሦስቱ አካላት የአንዱ የወልድ ምሳሌ ነው። ለጊዜው ይስሐቅ ከሞት የዳነው በዚያ በግዕ ቤዛነት ነው። የሰው ልጅ ሁሉ ከሞት የዳነበት ሕያው በግዕ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዕፀ ሳቤቅ የድንግል ማርያም ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ለእኛ ቤዛ ሆኖ በመስቀል ተሰቅሎ አዳነን።

"አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ።
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ"።

በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ።



tgoop.com/sratebetkrstyane/9024
Create:
Last Update:

#እንኳን #ለቅድስት #ሥላሴ #በዓል #አደረሳችሁ
አብርሃም ይስሐቅን ለመሰዋት ወደተራራ ወስዶት ነበር። እግዚአብሔር ግን በይስሐቅ ፈንታ በግን በዕፀ ሳቤቅ አወረደለት። ያ በግ ከሦስቱ አካላት የአንዱ የወልድ ምሳሌ ነው። ለጊዜው ይስሐቅ ከሞት የዳነው በዚያ በግዕ ቤዛነት ነው። የሰው ልጅ ሁሉ ከሞት የዳነበት ሕያው በግዕ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዕፀ ሳቤቅ የድንግል ማርያም ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ለእኛ ቤዛ ሆኖ በመስቀል ተሰቅሎ አዳነን።

"አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ።
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ"።

በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ።

BY ✝️ስርዓተ ቤተክርስቲያን መመሪያ ✝️


Share with your friend now:
tgoop.com/sratebetkrstyane/9024

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. ZDNET RECOMMENDS The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation.
from us


Telegram ✝️ስርዓተ ቤተክርስቲያን መመሪያ ✝️
FROM American