STRINGN Telegram 37
አታላይ!
~
"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ፣
እኔ አንቱን ዘክሬ ይቅርብኝ ጀነቴ!"
~
"ጀነትን አልፈልግም" ማለት የራሳችሁ ምርጫ ነው። ነብዩ ﷺ "ሁሉም ህዝቦቼ ጀነትን ይገባሉ፣ እምቢ ያለ ሲቀር" ብለዋል። እምቢታ ማለት ትእዛዝን አለመቀበል ነው።

"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ" የሚለው ግን ቀንዳም ውሸት ነው። በዚህ ቅጥፈት መሰረት:–

~ መውሊድ የማይጨፍር ሰው ነብዩን ﷺ በሶለዋት አያወሳም ማለት ነው። አይን ያወጣ ቅጥፈት!
~ እሳቸውን ማውሳት ማለት በመውሊድ መጨፈር ከሆነ አመቱን ሙሉ ረስታችኋቸው የምታወሷቸው በመውሊድ ቀን ብቻ ነው ማለት ነው።
~ ድግስ ካልተደገሰ፣ ጭፈራ ካልተጨፈረ ነብዩን ﷺ ማውሳት አይቻልም ማለት ነው።
~ በርካታ የመውሊድ ደጋፊዎች ቢድዐ መሆኑን ያምናሉ። የአሕባሽ ቲቪም ሰሞኑን ይህንኑ አረጋግጧል። መውሊድ ከጊዜ በኋላ የመጣ መጤ ፈሊጥ በመሆኑ ላይ ከተስማማችሁ፣ እሳቸውን ማውሳት ማለት መውሊድ መጨፈር ከሆነ ይሄ መውሊድ ከመጀመሩ በፊት ያለፉት ሶሐቦች፣ ታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ አኢማዎች ሁሉ ነብዩን ﷺ አውስተው አያውቁም ማለት ነው። ከዚህ በላይ ቅጥፈት አለ?!
~ እነዚህ ሰዎች ዘንድ ነብዩን ﷺ ማውሳት ማለት አመት ጠብቆ መደለቅ፣ መደነስ ነው። ሎጂካችሁ ጭፈራቸውና ዝላያቸው እየሱስን ከመውደድ የተነሳ እንደሆነ ከሚሞግቱት ጴንጤዎች ጋር ያመሳስላችኋል። እንዲያውም ቅጥፈት ከመሆኑም ጋር የነሱ ሎጂክ ከናንተ ሎጂክ ይሻላል። የሚያዘልላችሁ ፍቅር ከሆነ በአመት አንድ ጊዜ ከሚጨፍረው ይልቅ በየሳምንቱ የሚጨፍረው የበለጠ ያፈቅራል ማለት ነው። ይልቅ እሳቸውን በመውደድ እያመሃኘ ከፊሉ እንጀራውን የሚያበስል፣ ከፊሉ የጭፈራ ሱሱን የሚያስተነፍስ፣ ሌላው ለብልግና አጋጣሚውን የሚጠቀም፣ ሌላው ደግሞ ምኑም ሳይገባው "ሲሉ ሰማሁ ብዬ፣ እላለሁ ነብዬ" የሚል የደመቀ አጫፋሪ ነው።

~
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፦

https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/stringn/37
Create:
Last Update:

አታላይ!
~
"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ፣
እኔ አንቱን ዘክሬ ይቅርብኝ ጀነቴ!"
~
"ጀነትን አልፈልግም" ማለት የራሳችሁ ምርጫ ነው። ነብዩ ﷺ "ሁሉም ህዝቦቼ ጀነትን ይገባሉ፣ እምቢ ያለ ሲቀር" ብለዋል። እምቢታ ማለት ትእዛዝን አለመቀበል ነው።

"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ" የሚለው ግን ቀንዳም ውሸት ነው። በዚህ ቅጥፈት መሰረት:–

~ መውሊድ የማይጨፍር ሰው ነብዩን ﷺ በሶለዋት አያወሳም ማለት ነው። አይን ያወጣ ቅጥፈት!
~ እሳቸውን ማውሳት ማለት በመውሊድ መጨፈር ከሆነ አመቱን ሙሉ ረስታችኋቸው የምታወሷቸው በመውሊድ ቀን ብቻ ነው ማለት ነው።
~ ድግስ ካልተደገሰ፣ ጭፈራ ካልተጨፈረ ነብዩን ﷺ ማውሳት አይቻልም ማለት ነው።
~ በርካታ የመውሊድ ደጋፊዎች ቢድዐ መሆኑን ያምናሉ። የአሕባሽ ቲቪም ሰሞኑን ይህንኑ አረጋግጧል። መውሊድ ከጊዜ በኋላ የመጣ መጤ ፈሊጥ በመሆኑ ላይ ከተስማማችሁ፣ እሳቸውን ማውሳት ማለት መውሊድ መጨፈር ከሆነ ይሄ መውሊድ ከመጀመሩ በፊት ያለፉት ሶሐቦች፣ ታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ አኢማዎች ሁሉ ነብዩን ﷺ አውስተው አያውቁም ማለት ነው። ከዚህ በላይ ቅጥፈት አለ?!
~ እነዚህ ሰዎች ዘንድ ነብዩን ﷺ ማውሳት ማለት አመት ጠብቆ መደለቅ፣ መደነስ ነው። ሎጂካችሁ ጭፈራቸውና ዝላያቸው እየሱስን ከመውደድ የተነሳ እንደሆነ ከሚሞግቱት ጴንጤዎች ጋር ያመሳስላችኋል። እንዲያውም ቅጥፈት ከመሆኑም ጋር የነሱ ሎጂክ ከናንተ ሎጂክ ይሻላል። የሚያዘልላችሁ ፍቅር ከሆነ በአመት አንድ ጊዜ ከሚጨፍረው ይልቅ በየሳምንቱ የሚጨፍረው የበለጠ ያፈቅራል ማለት ነው። ይልቅ እሳቸውን በመውደድ እያመሃኘ ከፊሉ እንጀራውን የሚያበስል፣ ከፊሉ የጭፈራ ሱሱን የሚያስተነፍስ፣ ሌላው ለብልግና አጋጣሚውን የሚጠቀም፣ ሌላው ደግሞ ምኑም ሳይገባው "ሲሉ ሰማሁ ብዬ፣ እላለሁ ነብዬ" የሚል የደመቀ አጫፋሪ ነው።

~
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፦

https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY Abdela@string art




Share with your friend now:
tgoop.com/stringn/37

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram Abdela@string art
FROM American