tgoop.com/tataafro_official/841
Create:
Last Update:
Last Update:
መረጃ‼️
ሰኔ 23 /June 30/ ዱባይ Coca Cola Arena ላይ የሚካሄደው የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት 11 ቀናቶች ብቻ የቀሩት ሲሆን የመደበኛ ትኬት ሽያጭ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል። ስለሆነም ከዚህ በኋላ በኛ በኩል ወደ ዱባይ ተጉዛቹ መታደም የምትፈልጉ በሙሉ 70,000 Birr የነበረው የሙሉ ፓኬጅ ዋጋ የመደበኛ ትኬት በመጠናቁ ከዚህ በኋላ ለምትመጡ በSilver ደረጃ ትኬት ስለሆነ የምናስተናግዳችሁ ዋጋው 85,000 ሆኗል።
የቀረው ቦታ ጥቂት ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ!!!
ፓኬጆች!
ሶስት ቀን በዱባይ ቆይታ፣ የመኝታ፣ የቁርስ፣ የአየር ትኬት ደርሶ መልስና የአራት ቀን ቪዛ ብሎም የኮንሰርት መግቢያ ትኬቶችን ያካትታል።
የVIP እና የVVIP ፓኬጆችም አሉን።
ለበለጠ መረጃ
ኢትዮ- +251911072957 ታታ አፍሮ
ዱባይ- +971503365603 ተስፉ Dubai ብለው ይደውሉ
BY ታታ አፍሮ -Tata Afro

Share with your friend now:
tgoop.com/tataafro_official/841