TEMUABIY Telegram 1108
መርሳትና መፍትሄዎቹ

መርሳት ምንድን ነው? ለምንስ እንረሳለን? 🤔

እኔ የመርሳት ችግር አለብኝ በጣም እረሳለሁ ይላሉ ሰዎች፡፡ ይህንን የሚሉት ሁሉን ነገር ማስታወስ እንዳባቸው ስለሚያስቡ ነው፡፡ ያየነውን ሁሉ፣ የሰማነውን ሁሉ፣ የዳሰስነውን ሁሉ፣ ያሸተትነውን ሁሉ ማስታወስ የለብንም፡፡ አንችልም ምክንያቱም ስራችን ማስታወስ አይደለም፡፡

በቀን ውስጥ በአማካኝ 60,000 ገደማ የሚሆኑ ሃሳቦችን እናስባለን፡፡ ከዚህ ሁሉ ሃሳብ የምናውቀው 5% አይሞላም፡፡ ማለትም ከ 95% በላይ የሚሆኑ ሃሳቦቻችንን አናውቃችውም ነገር ግን እኛው ነው የምናስባቸው፡፡ በተመሳሳይ መንገድ አይናችንን ቀኑን ሙሉ ሲመለከት የዋለውን ማወቅ አንችልም ከጥቂቶች በስተቀር፡፡ የማናውቀውን ማስታወስ ደግሞ ከየት ይመጣል፡፡

ስለዚህ መርሳት ወይም አለማስታወስ ችግር አይደለም፡፡ አዕምሯችን የሚሰራበት መንገድ እንደዚህ ስለሆነ ራሳችሁን መውቀስና ችግር አለብኝ ብላችሁ ማሰብ የለባችሁም፡፡

የምናስታውሰው ትኩረት የሰጠነውን ነገር ብቻ ነው፡፡ ትኩረት ያልሰጠነውን ጉዳይ በምንም ያህል ግዜ ብንደጋግመው ላናስታውሰው እንችላለን፡፡ ግርምት የጫረብንንና ከኛ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች በይበልጥ ትኩረት ስለምንሰጣቸው የማስታወስ እድላችን ከፍተኛ ነው፡፡

ሁሉንም ነገር ለማስታወስ ከመሞከር ይልቅ ጥቂት ዋና ጉዳዮችን ማስታስ ነፃ ሆነን እንድንኖር ያደርገናል፡፡


ተመስገን አብይ Psychologist



tgoop.com/temuabiy/1108
Create:
Last Update:

መርሳትና መፍትሄዎቹ

መርሳት ምንድን ነው? ለምንስ እንረሳለን? 🤔

እኔ የመርሳት ችግር አለብኝ በጣም እረሳለሁ ይላሉ ሰዎች፡፡ ይህንን የሚሉት ሁሉን ነገር ማስታወስ እንዳባቸው ስለሚያስቡ ነው፡፡ ያየነውን ሁሉ፣ የሰማነውን ሁሉ፣ የዳሰስነውን ሁሉ፣ ያሸተትነውን ሁሉ ማስታወስ የለብንም፡፡ አንችልም ምክንያቱም ስራችን ማስታወስ አይደለም፡፡

በቀን ውስጥ በአማካኝ 60,000 ገደማ የሚሆኑ ሃሳቦችን እናስባለን፡፡ ከዚህ ሁሉ ሃሳብ የምናውቀው 5% አይሞላም፡፡ ማለትም ከ 95% በላይ የሚሆኑ ሃሳቦቻችንን አናውቃችውም ነገር ግን እኛው ነው የምናስባቸው፡፡ በተመሳሳይ መንገድ አይናችንን ቀኑን ሙሉ ሲመለከት የዋለውን ማወቅ አንችልም ከጥቂቶች በስተቀር፡፡ የማናውቀውን ማስታወስ ደግሞ ከየት ይመጣል፡፡

ስለዚህ መርሳት ወይም አለማስታወስ ችግር አይደለም፡፡ አዕምሯችን የሚሰራበት መንገድ እንደዚህ ስለሆነ ራሳችሁን መውቀስና ችግር አለብኝ ብላችሁ ማሰብ የለባችሁም፡፡

የምናስታውሰው ትኩረት የሰጠነውን ነገር ብቻ ነው፡፡ ትኩረት ያልሰጠነውን ጉዳይ በምንም ያህል ግዜ ብንደጋግመው ላናስታውሰው እንችላለን፡፡ ግርምት የጫረብንንና ከኛ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች በይበልጥ ትኩረት ስለምንሰጣቸው የማስታወስ እድላችን ከፍተኛ ነው፡፡

ሁሉንም ነገር ለማስታወስ ከመሞከር ይልቅ ጥቂት ዋና ጉዳዮችን ማስታስ ነፃ ሆነን እንድንኖር ያደርገናል፡፡


ተመስገን አብይ Psychologist

BY ተመስገን አብይ _ Psychologist




Share with your friend now:
tgoop.com/temuabiy/1108

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. Click “Save” ; Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data.
from us


Telegram ተመስገን አብይ _ Psychologist
FROM American