tgoop.com/temuabiy/1131
Create:
Last Update:
Last Update:
3 አዕምራችን በተደጋጋሚ የሚያደርጋቸው ነገሮች፡
1️⃣ መጠቅለል፡ አንድ ሰው ላይ ያየነውን ነገር ሙሉ የኢትዮጵያ ሰዎች እንደሚያደርጉት አድርጎ ማሰብ ነው፡፡ ለምሳሌ አንድ ወጣት ሲሳደቡ የተመለከቱ አዛውንት አይ የዘንድሮ ወጣት እንዲህ ናቸው ቢሉ አዕምሯቸው ጠቅልሎ እንዲያስቡ ሆናል ማለት ነው፡፡
2️⃣ መሰረዝ፡ ከዚህ በፊት አድርገናቸው የምናውቃቸው ነገሮች ሊሰረዙና ልንረሳቸው እንችላለን፡፡ ይህም ብዙዎቻችን የሚገጥመን ነገር ነው በተለይ ለጅም ግዜ ከሆነው በኋላ፡፡
3️⃣ ማዛባት፡ የሆነው ጉዳይ ላይ ምናባዊ የሆነ እውነት የሚመሰል ሀሳብ ይጨምራል፡፡ ለምሳሌ ፈጣን የነበረ ጓደኛችንን አሪፍ የማስታወስ ችሎታ አለው ብለን ልናወራ እንችላለን፡፡ በተለይ የልጅነት ታሪካችንን ስናወራ አንዳንዶቹ ያልሆኑ ነገሮች ነገር ግን ያደረግናቸው የሚመስሉ ናቸው፡፡ በቆይታ ሂደትም እውነት አድርገን እንቀበላቸዋለን፡፡
ተመስገን አብይ Psychologist
BY ተመስገን አብይ _ Psychologist
![](https://photo2.tgoop.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/YgzLdLetUmu02EKsY1T73hVj8T4-gcJYBnf2KOQ0p4IhVK-WU3uueztANgpPkuRLbmwQqa6V7R_Gi46T2Z4JMMpICrh9QezonDCIdCjWubZJs0bFmhYKtOSNlxxD8fuYV1b2whBbkHAxZbrWAf5WsDceJRZVgmGZg0nAlKFN7Cen_TyuancidBarrao1MTw1eCGDxt-sgeyz-zVB17KkeqmmBe4-R9mIqMWB679XWraI2cofbBHgDBcRqixHkm3Z0dfdkos5q7upZTD6gRvv19GPYfA4E6RYNw2Y6TlxAQpI_fJwK4dRgeS8C4WhArTm58GG-ebo4SyYj5_LJSE9iQ.jpg)
Share with your friend now:
tgoop.com/temuabiy/1131