TEMUABIY Telegram 1135
ከሰሞኑ አንዱን ቀን ወደቤቴ ልገባ የግቢውን በር በመክፈት ላይ ሳለሁ "አባ አባቴ ወንድሜ" የሚል ድምፅ ሰማሁ:: ወደሰማሁበት አቅጣጫ ዘወር ስል ለካ እኔን ነው::
ልጁ ወጣትና ቆሸሽ ያለ ልብስ የለበሰ ነው:: ወደ እኔ እየመጣ ድምፁን ከፍ አድርጎ "የሚበላም አይደለም የምፈልገዉ ገንዘብም አይደለም የምፈልገዉ እያለ እየቀባጠረ ቆዬ::"
ጊዜዬን እንዳይወሰድብኝ አልኩና ምንድን ነዉ የፈለከዉ? የፈለከዉን ተናገር አልኩት:: ቀልጠፍ አለና "ሱሪ ነዉ የምፈልገዉ ሱሪ ካለህ" አለኝ:: ጠብቀኝ አልኩትና ቤት ገብቼ ከጠበቡኝ ሱሪዎች አንዱን አንስቼ ሰጠሁት:: ደስ ብሎት ስሞኝ መርቆኝ ሄደ::

በኃላ ሳስበዉ ሁለት ነገር ገረመኝ:: የመጀመሪያዉ የሚፈልገዉን በቀጥታ ከመናገር ይልቅ የማይፈልገውን ሲዘረዝር መቆየቱ ነዉ:: ይኸም ሰዎች አይረዱኝም የሚል ፍርሃት መሆኑ ነዉ::

ሁለተኛዉ የሚፈልገዉን ስጠይቀዉ በቀጥታ በአንድ ቃል "ሱሪ" ማለቱ አስገረመኝ:: እኔስ የምፈልገዉን በቀጥታ መግለፅ እችል የሆን...? ራሴን ጠየኩት::

አጋጣሚዉ ስላስገረመኝ ሼር አደረኳችሁ:: ከወደዳችሁት ለሚጠቅማቸዉ ሰዎች ሼር አድርጉት::


ተመስገን አብይ Psychologist



tgoop.com/temuabiy/1135
Create:
Last Update:

ከሰሞኑ አንዱን ቀን ወደቤቴ ልገባ የግቢውን በር በመክፈት ላይ ሳለሁ "አባ አባቴ ወንድሜ" የሚል ድምፅ ሰማሁ:: ወደሰማሁበት አቅጣጫ ዘወር ስል ለካ እኔን ነው::
ልጁ ወጣትና ቆሸሽ ያለ ልብስ የለበሰ ነው:: ወደ እኔ እየመጣ ድምፁን ከፍ አድርጎ "የሚበላም አይደለም የምፈልገዉ ገንዘብም አይደለም የምፈልገዉ እያለ እየቀባጠረ ቆዬ::"
ጊዜዬን እንዳይወሰድብኝ አልኩና ምንድን ነዉ የፈለከዉ? የፈለከዉን ተናገር አልኩት:: ቀልጠፍ አለና "ሱሪ ነዉ የምፈልገዉ ሱሪ ካለህ" አለኝ:: ጠብቀኝ አልኩትና ቤት ገብቼ ከጠበቡኝ ሱሪዎች አንዱን አንስቼ ሰጠሁት:: ደስ ብሎት ስሞኝ መርቆኝ ሄደ::

በኃላ ሳስበዉ ሁለት ነገር ገረመኝ:: የመጀመሪያዉ የሚፈልገዉን በቀጥታ ከመናገር ይልቅ የማይፈልገውን ሲዘረዝር መቆየቱ ነዉ:: ይኸም ሰዎች አይረዱኝም የሚል ፍርሃት መሆኑ ነዉ::

ሁለተኛዉ የሚፈልገዉን ስጠይቀዉ በቀጥታ በአንድ ቃል "ሱሪ" ማለቱ አስገረመኝ:: እኔስ የምፈልገዉን በቀጥታ መግለፅ እችል የሆን...? ራሴን ጠየኩት::

አጋጣሚዉ ስላስገረመኝ ሼር አደረኳችሁ:: ከወደዳችሁት ለሚጠቅማቸዉ ሰዎች ሼር አድርጉት::


ተመስገን አብይ Psychologist

BY ተመስገን አብይ _ Psychologist




Share with your friend now:
tgoop.com/temuabiy/1135

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Click “Save” ; The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support
from us


Telegram ተመስገን አብይ _ Psychologist
FROM American