TEWAHDO_HAGERE Telegram 576
#ቅዱስ_ገብርኤል_ሆይ ፤እጅግ የሚያስፈራ እሳት ነበልባል መካከል የነነዌ ንጉሥ ያየው ከመላእክት ገጽ የደስታ መልክ ላለው ገጽህ ሰላም እላለሁ።
#ገብርኤል_ሆይ ፤ በንጽሕና ልብሰ ተክህኖ የተሰየምክ አንተ በፍርድ ያይደለ በክርስቶስ ቸርነት እድን ዘንድ የነግሁንና የሠርኩን መሥዋዕት በምታሣርግበት ጊዜ የእኔን የኃጥኡን ኃጢአት አስተሥርይ።

#የቅዱስ_ገብርኤል አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ከመከራ ሥጋ፣ከመከራ ነፍስ ያድነን ሀገራችንን #ኢትዮጵያን ይጠብቅልን አሜን 🙏🙏🙏

#መልካም___ቀን🙏

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam



tgoop.com/tewahdo_hagere/576
Create:
Last Update:

#ቅዱስ_ገብርኤል_ሆይ ፤እጅግ የሚያስፈራ እሳት ነበልባል መካከል የነነዌ ንጉሥ ያየው ከመላእክት ገጽ የደስታ መልክ ላለው ገጽህ ሰላም እላለሁ።
#ገብርኤል_ሆይ ፤ በንጽሕና ልብሰ ተክህኖ የተሰየምክ አንተ በፍርድ ያይደለ በክርስቶስ ቸርነት እድን ዘንድ የነግሁንና የሠርኩን መሥዋዕት በምታሣርግበት ጊዜ የእኔን የኃጥኡን ኃጢአት አስተሥርይ።

#የቅዱስ_ገብርኤል አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ከመከራ ሥጋ፣ከመከራ ነፍስ ያድነን ሀገራችንን #ኢትዮጵያን ይጠብቅልን አሜን 🙏🙏🙏

#መልካም___ቀን🙏

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam

BY ✝ ማነው ማርያምን ተው የሚለኝ ✝




Share with your friend now:
tgoop.com/tewahdo_hagere/576

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP.
from us


Telegram ✝ ማነው ማርያምን ተው የሚለኝ ✝
FROM American