TEWAHDO_HAGERE Telegram 588
ጥር (28) ቀን ።

#እንኳን_ለቅዱስ_አማኑኤል_ታምራት
አድርጎ አምስት እንጀራንና ሁለት ዓሣን አበርክቶ ህፃናትንና ሴቶች ሳይቆጠሩ #አምስት_ሺህ (አምስት የገበያ ህዝብ ለመገበበት (ላጠገበበት) አመታዊ መታሰቢያ በዓል፣ ኪራኮስ ከሚባል አገር ስሟ አክሮስያ የምትባል ልጅ ለመበለት ልጅ ሰባት ግዜ ታላላቅ አሰቃቂ መከራዎችን በመቀበል ሰማዕትነትን ለፈፀመው ለቅዱስ ቀሌምንጦስ ለዕረፍት በዓል ፍዪም ከሚባል አገር ሰይጣን ይዞ በራሱ ጠገር አስሮ ለቀጣው ለከበረ ለከበረ መኖክስ አካውህ ሰማዕትነት ለተቀበለበት ለዕረፍቱ በዓልና፣ ለከበረ ከአይሁዳዊ ለማኋ ልጅ እመቤታችን ከእሳት ውስጥ አውጥታ ላዳነችው በእረፍቱም ግዜ "በሶስተኛው ቀን በሶስት ሰዓት ወይኔ ትመጣለህ ደስ ይበልህ" ላለችሁ ለዕረፍቱ በዓል ለቅዱስ ዮሴፍ ለዕረፍቱ በዓል በሰላም አደረሰን።
በተጨማሪ በዚህች ቀን ከምታስቡ፦ ከቅዱስ አባ አካውህ ማህበር ከስምንት መቶ ሰማዕታት፣ ከአባቶቻችን ከአብርሃም፣ ከይስሐቅና ከያዕቆብ ከሠለስቱ ደቅቃኔ ከታበላ ከመታሰቢያቸው ኤረድኤትና በርከት ያሳትፈን ። አሜን

#መልካም_ዕለተ_ሰንበት🙏

አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam



tgoop.com/tewahdo_hagere/588
Create:
Last Update:

ጥር (28) ቀን ።

#እንኳን_ለቅዱስ_አማኑኤል_ታምራት
አድርጎ አምስት እንጀራንና ሁለት ዓሣን አበርክቶ ህፃናትንና ሴቶች ሳይቆጠሩ #አምስት_ሺህ (አምስት የገበያ ህዝብ ለመገበበት (ላጠገበበት) አመታዊ መታሰቢያ በዓል፣ ኪራኮስ ከሚባል አገር ስሟ አክሮስያ የምትባል ልጅ ለመበለት ልጅ ሰባት ግዜ ታላላቅ አሰቃቂ መከራዎችን በመቀበል ሰማዕትነትን ለፈፀመው ለቅዱስ ቀሌምንጦስ ለዕረፍት በዓል ፍዪም ከሚባል አገር ሰይጣን ይዞ በራሱ ጠገር አስሮ ለቀጣው ለከበረ ለከበረ መኖክስ አካውህ ሰማዕትነት ለተቀበለበት ለዕረፍቱ በዓልና፣ ለከበረ ከአይሁዳዊ ለማኋ ልጅ እመቤታችን ከእሳት ውስጥ አውጥታ ላዳነችው በእረፍቱም ግዜ "በሶስተኛው ቀን በሶስት ሰዓት ወይኔ ትመጣለህ ደስ ይበልህ" ላለችሁ ለዕረፍቱ በዓል ለቅዱስ ዮሴፍ ለዕረፍቱ በዓል በሰላም አደረሰን።
በተጨማሪ በዚህች ቀን ከምታስቡ፦ ከቅዱስ አባ አካውህ ማህበር ከስምንት መቶ ሰማዕታት፣ ከአባቶቻችን ከአብርሃም፣ ከይስሐቅና ከያዕቆብ ከሠለስቱ ደቅቃኔ ከታበላ ከመታሰቢያቸው ኤረድኤትና በርከት ያሳትፈን ። አሜን

#መልካም_ዕለተ_ሰንበት🙏

አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam

BY ✝ ማነው ማርያምን ተው የሚለኝ ✝




Share with your friend now:
tgoop.com/tewahdo_hagere/588

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram ✝ ማነው ማርያምን ተው የሚለኝ ✝
FROM American