TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23877
#ባቱ

የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል በባቱ ከተማ  ደምበል ሐይቅ ላይ ያለው አከባበር ነው።

በሐይቁ አምስት ደሴቶች ያሉ ሲሆነ በደሴቶቹ ልክ አምስት አብያተ ክርስቲያናት አሉ። እነሱም፥ የገሊላ ካህናተ ሰማይ፣ የደብረ ሲና ድንግል ማርያም፣ የጠዴቻ አብርሃም፣ የፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ፣ የደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ናቸው።

የታቦቱ የጀልባ ጉዞ ከሌሎቹ የሚለየውና በዓሉን የሚያደምቀው ሲሆን ከአምስቱ ገዳማት አቡነ ተክለሃይማኖትና ደብረ ጽዮን ከደሴታቸው በመውጣት ሦስት ኪሎ ሜትር የሚሆነውን የሐይቁን ክፍል አቋርጠው ምድር ላይ በዓሉን ያከብራሉ።

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23877
Create:
Last Update:

#ባቱ

የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል በባቱ ከተማ  ደምበል ሐይቅ ላይ ያለው አከባበር ነው።

በሐይቁ አምስት ደሴቶች ያሉ ሲሆነ በደሴቶቹ ልክ አምስት አብያተ ክርስቲያናት አሉ። እነሱም፥ የገሊላ ካህናተ ሰማይ፣ የደብረ ሲና ድንግል ማርያም፣ የጠዴቻ አብርሃም፣ የፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ፣ የደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ናቸው።

የታቦቱ የጀልባ ጉዞ ከሌሎቹ የሚለየውና በዓሉን የሚያደምቀው ሲሆን ከአምስቱ ገዳማት አቡነ ተክለሃይማኖትና ደብረ ጽዮን ከደሴታቸው በመውጣት ሦስት ኪሎ ሜትር የሚሆነውን የሐይቁን ክፍል አቋርጠው ምድር ላይ በዓሉን ያከብራሉ።

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE







Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23877

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American