TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23883
በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23883
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE









Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23883

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. SUCK Channel Telegram How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American