በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)
@tikvahethmagazine
በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)
@tikvahethmagazine
tgoop.com/tikvahethmagazine/23883
Create:
Last Update:
Last Update:
በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)
@tikvahethmagazine
በአዲስ አበባም የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ በተገኙበት ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በብፁዕ ካስዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን መሪነት በመሥዋዕተ ቅዳሴ በማሳረግ እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሮ የሚውልም ይሆናል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)
@tikvahethmagazine
BY TIKVAH-MAGAZINE
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23883