#አዲስአበባ
የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ መሪነት በሥርዓተ ጸሎት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።
በአዲስ አበባ በዓለ ጥምቀት በጃን ሜዳ መከበር የጀመረው በ1887 ዓ.ም እንደሆነ ይነገራል። ባህረ ጥምቀቱ ደግሞ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1936 ዓ.ም የተሰራ ሲሆን በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ማሻሻያዎች ተደርገውለታል።
በጃን ሜዳ በትላንትናው ዕለት 14 ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ ወርደው ያደሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት እንዲሁም በመጪው ቀናት ታቦታቱ ወደ መንበረ ክብራቸው የሚመለሱ ይሆናል።
በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ ወደ ተዘጋጀላቸው 66 ጊዜያዊ ማረፊያ በማምራት በዚያ ያደሩ ሲሆን የጥምቀት በዓል በእነዚህ ቦታዎች ላይ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
@tikvahethmagazine
የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ መሪነት በሥርዓተ ጸሎት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።
በአዲስ አበባ በዓለ ጥምቀት በጃን ሜዳ መከበር የጀመረው በ1887 ዓ.ም እንደሆነ ይነገራል። ባህረ ጥምቀቱ ደግሞ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1936 ዓ.ም የተሰራ ሲሆን በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ማሻሻያዎች ተደርገውለታል።
በጃን ሜዳ በትላንትናው ዕለት 14 ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ ወርደው ያደሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት እንዲሁም በመጪው ቀናት ታቦታቱ ወደ መንበረ ክብራቸው የሚመለሱ ይሆናል።
በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ ወደ ተዘጋጀላቸው 66 ጊዜያዊ ማረፊያ በማምራት በዚያ ያደሩ ሲሆን የጥምቀት በዓል በእነዚህ ቦታዎች ላይ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
@tikvahethmagazine
tgoop.com/tikvahethmagazine/23889
Create:
Last Update:
Last Update:
#አዲስአበባ
የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ መሪነት በሥርዓተ ጸሎት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።
በአዲስ አበባ በዓለ ጥምቀት በጃን ሜዳ መከበር የጀመረው በ1887 ዓ.ም እንደሆነ ይነገራል። ባህረ ጥምቀቱ ደግሞ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1936 ዓ.ም የተሰራ ሲሆን በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ማሻሻያዎች ተደርገውለታል።
በጃን ሜዳ በትላንትናው ዕለት 14 ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ ወርደው ያደሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት እንዲሁም በመጪው ቀናት ታቦታቱ ወደ መንበረ ክብራቸው የሚመለሱ ይሆናል።
በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ ወደ ተዘጋጀላቸው 66 ጊዜያዊ ማረፊያ በማምራት በዚያ ያደሩ ሲሆን የጥምቀት በዓል በእነዚህ ቦታዎች ላይ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
@tikvahethmagazine
የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ መሪነት በሥርዓተ ጸሎት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።
በአዲስ አበባ በዓለ ጥምቀት በጃን ሜዳ መከበር የጀመረው በ1887 ዓ.ም እንደሆነ ይነገራል። ባህረ ጥምቀቱ ደግሞ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1936 ዓ.ም የተሰራ ሲሆን በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ማሻሻያዎች ተደርገውለታል።
በጃን ሜዳ በትላንትናው ዕለት 14 ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ ወርደው ያደሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት እንዲሁም በመጪው ቀናት ታቦታቱ ወደ መንበረ ክብራቸው የሚመለሱ ይሆናል።
በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ ወደ ተዘጋጀላቸው 66 ጊዜያዊ ማረፊያ በማምራት በዚያ ያደሩ ሲሆን የጥምቀት በዓል በእነዚህ ቦታዎች ላይ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
@tikvahethmagazine
BY TIKVAH-MAGAZINE
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23889