TIKVAH-MAGAZINE
Photo
#Update
በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።
ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።
@tikvahethmagazine
በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።
ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።
@tikvahethmagazine
tgoop.com/tikvahethmagazine/23890
Create:
Last Update:
Last Update:
#Update
በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።
ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።
@tikvahethmagazine
በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።
ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።
@tikvahethmagazine
BY TIKVAH-MAGAZINE
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23890