TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23890
TIKVAH-MAGAZINE
Photo
#Update

በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።

ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።

ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ ​​በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23890
Create:
Last Update:

#Update

በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።

ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።

ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ ​​በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE








Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23890

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? 3How to create a Telegram channel? Read now
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American