TIKVAHETHMAGAZINE Telegram 23893
TIKVAH-MAGAZINE
Photo
#Update

በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።

ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።

ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ ​​በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።

@tikvahethmagazine



tgoop.com/tikvahethmagazine/23893
Create:
Last Update:

#Update

በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱ መገለጹ ይታወሳል።

ወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት አደጋው በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን አስታውቋል።

ቢሮው እንዳስታወቀው ባጋጠመው የእሳት አደጋ ​​በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE








Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethmagazine/23893

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Administrators So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Concise How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM American